loading
በሱዳን በተለያዩ ከተሞች በኑሮ ውድነት ሳቢያ አዲስ ተቃውሞ መቀስሰቀሱ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2013 በሱዳን በተለያዩ ከተሞች በኑሮ ውድነት ሳቢያ አዲስ ተቃውሞ መቀስሰቀሱ ተሰማ:: ተቃውሞው የተቀሰቀሰው በዳርፉር ግዛት በሚገኙ ከተሞች ሲሆን በሰልፉ የተሳተፉት በአብዛኛው ወጣቶች መሆናቸው ነው የተገለፀው፡፡ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው ተቃዋሚ ሰልፈኞቹ በኑሮ ውድነት ሳቢያ ለርሃብ መጋለጣቸውን የሚገልፁ ጥያቄዎችን ይዘው ነው ጎዳና የወጡት፡፡ በደቡብ ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ ኒያላ ለተቃውሞ የወጡት ወጣቶች ሊበትኗቸው […]

አንግሊዝ የኮሮናቫይረስ የጉዞ ህግ የሚየጥሱ ግለሰቦች ከባድ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቀች ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2013 አንግሊዝ የኮሮናቫይረስ የጉዞ ህግ የሚየጥሱ ግለሰቦች ከባድ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው አስጠነቀቀች ፡፡ የእንግሊዝ መንግስት እንዳስታወቀው በተለይ የለይቶ ማቆያ ህግን ተላለፈው የተገኙ ተጓዦች ላይ ትኩረት ያደረገ ህግ ነው የደነገገችው፡፡ እንግሊዝ ከኮሮናቫይረስ ጋር ተያይዞ አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ብላ ከዘረዘረቻው ሀገራት ወደ ሀገሯ የሚገቡ ዜጎች ከበሽታው ነፃ መሆናቸው እስኪረጋገጥ በኳራንታይን ውስጥ እንዲቆዩ ያስገድዳል ህጉ፡፡ […]

ጎግል ክሮም በቆዩ የኮምፒውተር ፕሮሰሰሮች ላይ መስራት ሊያቆም ነው::

አዲስ አበባ፣የካቲት 5፣ 2013  በአለማችን ላይ በአሁን ወቅት በብሮውዘር የቴክኖሎጂ ዘርፍ በቀዳሚነት የሚሰለፈው ጎግል ክሮም እንደአውሮፓውያኑ ከ2005 በፊት ተሰርተው አሁንም በማገልገል ላይ በሚገኙ የኮምፒውተር ፕሮሰሰሮች ላይ መስራቱን አንደሚያቆም ተነግሯል፡፡ የ Chromium አበልጻጊ ቡድን ከሰሞኑ እንዳስታወቀው x86 CPUs የተሰኘው የቀድሞው ፕሮሰሰር በጎግል ክሮም ላይ ተቀባይነት እንደማይኖረው እና ብሮውዘሩ በቀጣይ ይዞት በሚመጣው ማዘመኛ የትኛውም የኮምፒውተር ፕሮሰሰር ቢያንስ […]

የመካነ ቅርሶች ጉብኝት በኢትዮጵያ ቅርስና ጥበቃ ባለስልጣን መስሪያ ቤት አስተባባሪነት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ።

አዲስ አበባ፣የካቲት 5፣ 2013 የመካነ ቅርሶች ጉብኝት በኢትዮጵያ ቅርስና ጥበቃ ባለስልጣን መስሪያ ቤት አስተባባሪነት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ።የኢትዮጵያ ቅርስና ጥበቃ ባለስልጣን መስሪያ ቤት በደቡብ እና ምእራብ የኢትዮጵያ ክፍሎች ለመገናኛ ብዙሀን ያዘጋጀው ለሳምንት የሚዘልቅ ጉብኝት በመካሄድ ላይ ይገኛል። በጉብኝቱ የቅርስና ጥበቃ ባለሙያዎች ፣ የጥናት ባለሙያዎች እንዲሁም የመገናኛ ብዙሀን ሙያተኞች እየተሳተፉ ይገኛል። ይህ የኢትዮጵያን የአገር ውስጥ ቱሪዝም ለማበረታት […]

አዲስ አበባ እና ድሬዳዋን ጨምሮ በአራት ክልሎች የዕጩዎች ምዝገባ ዛሬ ይጀመራል::

አዲስ አበባ፣የካቲት 8፣ 2013 አዲስ አበባ እና ድሬዳዋን ጨምሮ በአራት ክልሎች የዕጩዎች ምዝገባ ዛሬ ይጀመራል:: አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ኦሮሚያ እና ሐረሪ ክልሎች የዕጩዎች ምዝገባ ዛሬ ይጀመራል። ምዝገባው የሚከናወነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለዕጩዎች ምዝገባ ባወጣው ከየካቲት 08 እስከ የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ነው። የምርጫ […]

ዩናይትድ አርብ ኤሚሬት በእስራኤል የሚያገለግላትን አምባሳደር ሰየመች፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 8፣ 2013 ዩናይትድ አርብ ኤሚሬት በእስራኤል የሚያገለግላትን አምባሳደር ሰየመች፡፡ መሃመድ አል ካጃ በእስራኤል የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አምባሳደር ሆነው ተሾመዋል፡፡ መሃመድ አል ካጃ በሀገሪቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ፣ ጠ/ሚኒስትር እና የዱባይ ገዥ ሼክ መሀመድ ቢን ራ ሺድ ፊት እሁድ ዕለት በአቡ ዳቢ የአል-ዋታን ቤተመንግስት ቃለ መሃላ ፈጽመዋል፡፡ ሚስተር አል ካጃ የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶችን ሕገ- መንግስት እና ሌሎች ህጎች በማክበር ለብሔራዊ ጥቅሟ መከበር ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩ ቃል […]

በዋግኽምራ ዞን 150 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 8፣ 2013 በዋግኽምራ ዞን 150 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ፡፡ በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ድሃና ወረዳ 150 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመርቋል። በምርቃቱ ላይ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወርቅሰም ማሞና የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮን ጨምሮ የክልልና የብሔረሰብ አስተዳደሩ ከፍተኛ […]

ጊኒ የኢቦላ ቫይረስ በወረርሽኝ ደረጃ መከሰቱን ይፋ አደረገች።

አዲስ አበባ፣የካቲት 8፣ 2013 ጊኒ የኢቦላ ቫይረስ በወረርሽኝ ደረጃ መከሰቱን ይፋ አደረገች። በጊኒ ደቡብ ምስራቅ በተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ለህልፈት ከተዳረጉት ሰዎች ባሻገር አራት ሰዎች ደግሞ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተነግሯል። በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል በምትገኘው ጎዋኬ በአንድ የቀብር ስነ ስርዓት ላይ የተሳተፉ 7 ሰዎች የማስመለስ፣ የመድማት እና ማስቀመጥ  እንዳጋጠማቸው ተጠቁሟል። የኢቦላ ቫይረስ የተገኘባቸው እነዚህ ሰዎች አሁን ላይ […]

የዓለም ጤና ድርጅት አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ ባለፈው ሳምንት በ16 በመቶ ቀንሶ መታየቱን ገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣ 2013 የዓለም ጤና ድርጅት አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ ባለፈው ሳምንት በ16 በመቶ ቀንሶ መታየቱን ገለፀ፡፡ ድርጅቱ ማክሰኞ አመሻሽ ላይ ባወጣው ሪፖርት ከኮቪድ 19 ጋር የተያያዘ የሞት መጠን መቀነሱንም አስታውሷል፡፡ ድርጅቱ ከስድስት የቁጥጥር ቀጠናዎች ከተላኩለት የበሽታው ስርጭት ሪፖርቶች መካከል በአምስቱ አዲሱ ቫይረስ በሁለት አሃዝ መቀነስ ሲያሳይ በሜዲትራኒያን አካባቢ ብቻ በ7 በመቶ ጭማሪ መመዝገቡ ታውቋል፡፡ […]

ኢዜማ መንግስት የፓረቲያቸዉን አባል ሕይወት የቀጠፉትን ወንጀለኞች አድኖ ሕግ ፉት ባስቸኳይ እንዲያቀርብ ጠየቀ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 10፣ 2013 ኢዜማ መንግስት የፓረቲያቸዉን አባል ሕይወት የቀጠፉትን ወንጀለኞች አድኖ ሕግ ፉት ባስቸኳይ እንዲያቀርብ ጠየቀ፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ኢዜማ የፓርቲዉ አባል አቶ ግርማ ግድያን ተከትሎ በሰጠዉ መግለጫ ፤ ከዚህ በፊት በቢሾፍቱ ከተማ የምናደርገዉ እንቅስቃሴ ላይ የተለያዩ ችግሮች ሲያጋጥሙ እና አባላቶቻችን ላይ ማዋከብ ሲያገጥመን የቆየ ነዉ ብሏል፡፡ የምርጫ ወረዳ መዋቅራችን የሚጠቀምበት ጽ/ቤት ለመክፍት […]