loading
በአሜሪካ በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መቀነሱ ተሰማ፡፡

አዲስ አበባ፣የካቲት 30፣ 2013 በአሜሪካ በኮቪድ-19 ሳቢያ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መቀነሱ ተሰማ፡፡ ከሶስት ወር ተኩል በኋላ በአሜሪካ በየቀኑ የሚሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ በታች ሆኖ መመዝገቡን ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ይፋ አድርጓል፡፡ ለአሜሪካዊያን በ24 ሰዓታት ውስጥ በቫይረሱ የሞቱ ሰዎች 749 ብቻ መሆናቸው ከወራት በኋላ የተሰማ መልካም ዜና ሆኗል፡፡ ፍራንስ 24 እንደዘገበው 10 […]

የኒጄሩ ፕሬዚዳንት ማማዱ ኢሱፎ የ2020 የሞ ኢባራሂም ሽልማት አሸነፉ::

አዲስ አበባ፣የካቲት 30፣ 2013 የኒጄሩ ፕሬዚዳንት ማማዱ ኢሱፎ የ2020 የሞ ኢባራሂም ሽልማት አሸነፉ:: ኢሱፉ ሽልማቱን ያገኙት በሀገራቸው የተከሰቱ በርካታ ችግሮች በቁርጠኝነት በመጋፈጥ ለህዝባቸው ጠቃሚ ስራ ሰርተዋል በሚል ነው፡፡ በተለይ በኒጄር ነፍጥ አንግበው ሽብር የሚፈጥሩ ሀይሎችን በመዋጋት፣ በርሃማነትን በመከላከል የልማት ስራዎችን በመስራት ረገድ አመርቂ ውጤት አስገኝተዋል ነው የተባለው፡፡ ፕሬዚዳንት ኢሱፉ ሀገራቸውን ለ10 ዓመት ካገለገሉ በኋላ ስልጣናቸውን […]