loading
የአሜሪካ ጦር የሞዛምቢክ ባህር ሃይል የጂሃዲስቶችን አመጽ ለመውጋት ያግዘው ዘንድ ሊያሰለጥን መሆኑ ተነገረ ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 የአሜሪካ ጦር የሞዛምቢክ ባህር ሃይል የጂሃዲስቶችን አመጽ ለመውጋት ያግዘው ዘንድ ሊያሰለጥን መሆኑ ተነገረ ፡፡ የሞዛምቢክ ባህር ሃይል በሀገሪቱ ሰሜን ምስራቅ ካቦ ዴልጋዶ ግዛት ውስጥ የሚገኘውን የጂሃዲስት አመጽ ለመዋጋት የሚያስችለውን አቅም የአሜሪካ ልዩ ኦፕሬሽን ሃይል ለሁለት ወራት እንደሚያስታጥቀው በማፑቶ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ በአካባቢው አል- ሸባብ በመባል የሚታወቁት የታጠቁት […]

ከፍጥነት ወሰን በላይ በማሽከርከር የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የተጠናከረ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 ከፍጥነት ወሰን በላይ በማሽከርከር የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የተጠናከረ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ:: ከፍጥነት ወሰን በላይ በማሽከርከር እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የተጠናከረ ቁጥጥር ማድረግ እንደሚገባ የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ገለጸ። ለፌደራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት እንዲሁም ለትራፊክ ማኔጅመንት ጽህፈት ቤት አባላት የአደጋውን ምክንያት ለመቀነስ […]