loading
ህወሃትና ሸኔ በሽብርተኝነት ተፈረጁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህወትና ሸኔ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሚያካሂደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ያጸደቀው፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በአገር እና በህዝብ ላይ የሽብር ተግባራትን በመፈፀም ላይ በመሆናቸው በሽብርተኝነት መፈረጃቸው አግባብ […]

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ ከፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛ ጋር ፕሪቶሪያ ተገናኝተው ባደረጉት ውይይት በሁለቱ አገሮች የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማዳረጋቸው ተመልክቷል፡፡ ምክትል ጠቅላይ መኒስትሩ በውይይታቸው ወቅት በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ጉዳዮች በተመለከተ ለፕሬዚዳንት ራማፎዛ ገለፃ […]

የወታደራዊ ቅርስ ጥበቃና ሙዚየም ማቋቋም በትውልዱ ላይ የሃገር ፍቅር ስሜት ለማስረጽ አቅም አለው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 የወታደራዊ ቅርስ ጥበቃና ሙዚየም ማቋቋም በትውልዱ ላይ የሃገር ፍቅር ስሜት ለማስረጽ አቅም አለው ተባለ:: የወታደራዊ ቅርስ ጥበቃና ወታደራዊ ሙዚየም በኢትዮጵያ በሚኖረው ፋይዳ፣ ተግዳሮትና መልካም አጋጣሚዎች ዙሪያ የምክክር አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በአውደ ጥናቱ ላይ የመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ፍስሃ ወልደሰንበት፣ የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች፣ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ተወካዮችና የቀድሞ […]

በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ 86 በመቶ የሚሆን የቆዳ ስፋት በአጋር አካላቶች እንደሚሸፈን ተገለፀ።

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ 86 በመቶ የሚሆን የቆዳ ስፋት በአጋር አካላቶች እንደሚሸፈን ተገለፀ። የትግራይ ክልል የህግ ማስከበር ሂደቱ በኋላ የሰብዓዊ ድጋፍ 3.7 ቢሊዮን ብር ወጪ በማድረግ ለማዳረስ እየተሞከረ መሆኑናይህም የሰብዓዊ ድጋፎ ግን አልተዳረሰም የሚለውን ብዥታ እደሚያጠራው የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገልጿል። በኢትዮጲያ በኩል ቀሪው 14 በመቶ የቆዳ ስፋት ይሸፈናል ነው […]