loading
ኢትዮጵያ ለመጀመርያ ግዜ የማር ወይንን አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ተቋም እና በጎንደር ዩኒቨርስቲ ትብብር ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረተ አዲስ የማር ወይን የቅምሻ እና የማስተዋወቂያ ሥነ ሥርዓት ትናንት ማምሻውን በስካይ ላይት ሆቴል ተካሄዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ ጥናታዊ ትንታኔ፣ ውይይት፣ ማብራሪያ፣ ምሥጋና፣ ወደ ፊት የታሰቡ ዕቅዶች እና የግብይት መሥመሩን መቀላቀያ ሐሳብ ቀርበውበታል። የጥናቱ ባለቤት ፕሮፌሰር ብርሃኑ አንዷለም እንደገለፁት […]

በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ:: በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት በሀገር ሽማግሌዎች እና በመንግሥት ጥረት መፈታቱ ተገልጿል። ስምምነቱን ተከትሎም ቅራኔ ውስጥ የነበሩት አካላት በጋራ የአፍጥር መርሀግብር በሸራተን አዲስ አከናውነዋል። የመጅሊስ አባላት ወደ አንድ እንዲመጡ ለሠሩ ሽማግሌዎች ምስጋና ቀርቧል። በቀጣይም ገለልተኛ አስመራጭ […]

ምክር ቤቱ የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲመለከት ጠየቀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 ምክር ቤቱ የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲመለከት ጠየቀ::የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲያጤን ጠየቀ።ምክር ቤቱ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ውይይት ባካሄደበት ወቅት የተደረሰበት የአቋም ላይ መግለጫ መስጠቱን ዋልታ ዘግቧል፡፡ ብረት ምርጫውን ላለመታዘብ የያዘው አቋም […]

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ተያዘ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ተያዘ:: በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና በብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በተደረገ ክትትል በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዘ፡፡እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፃ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረው ዶላር የተያዘው ሃሙስ ለአርብ አጥቢያ በአዲስ አበባ የካ […]