loading
የዐረብ ሊግ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈረም ለመንግስታቱ ድርጅት ጥያቄ አቀረበ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11፣ 2013  የዐረብ ሊግ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲፈረም ለመንግስታቱ ድርጅት ጥያቄ አቀረበ፡፡በጋዛ የተቀሰቀሰው ግጭት እንዲቆም እና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም ድርድሩ ሂደት ዳግም እንዲጀመር ነው ሊጉ ጥሪ ያቀረበው፡፡ የተባበሩት መንግስታ ድርጅት በፈረንጆቹ ግንቦት 20 በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ዙሪያ ለመምከር ቀጠሮ መያዙን በድርጅቱ የአረብ ሊግ ተወካይ መጅድ አብደልፈታህ ተናግረዋል፡፡ ተወካዩ አህራም […]

በህንድ በ24 ሰዓታት ውስጥ ክብረ ወሰን የሆነ የኮሮናቫይረስ ሞት ተመዘገበ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11፣ 2013 በህንድ በ24 ሰዓታት ውስጥ ክብረ ወሰን የሆነ የኮሮናቫይረስ ሞት ተመዘገበ በህንድ እየተባባሰ የመጣውን የኮሮናባይረስ ወረርሽኝ መቆጣጠር ያቃታቸው ጠቅላይ ሚንስትር ናሬንድራ ሞዲ በህዝባቸው ዘንድ የነበራቸውን አመኔታ ዝቅ እንዲል አድርጎባቸዋል፡፡ በ24 ሰዓታት ውስጥ 4 ሽህ 529 ዜጎቿን በቫይረሱ የተነጠቀቸው ህንድ አሁንም በወረርሽኙ ጠንካራ ክንድ እየተደቆሰች ትገኛለች፡፡በየቀኑ በአማካይ ከ250 ሺህ በላይ ሰዎች […]