loading
በኢትዮጵያ ኮሮና ወረርሽኝ የመያዝና በቫይረሱ የመሞት ምጣኔ መቀነሱ ተነገረ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 በኢትዮጵያ ኮሮና ወረርሽኝ የመያዝና በቫይረሱ የመሞት ምጣኔ መቀነሱ ተነገረ:: የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው ዓባይነህ በኮሮና ወረርሽኝ የመያዝና በቫይረሱ የመሞት ምጣኔ መቀነሱን አስታውቋል፡፡ የቫይረሱ ስርጭት መቀነሱ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና ከጤና ሚኒስቴር ጋር ለ15 ወራት ሥጋት ሆኖ በዘለቀው የኮሮና ወረርሽኝ ላይ የተደረጉ የምርምር ጥናቶች […]

ኡስታዝ አህመዲን ጀበል ራሳቸዉን ከምርጫ አገለሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013  ለመጪው ሀገራዊ ምርጫ በግል ለመወዳደደር ተመዝግበው የነበሩት ኡስታዝ አህመድ ጀበል በምርጫው እንደማይሳተፉ ተናገሩ፡፡ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል በምርጫው ለመሳተፍ እንቅስቃሴ እያደረጉ የቆዩ ቢሆንም በግል ምክንያት እራሳቸውን ማግለላቸውን በይፋዊ ፌስቡክ ገፃቸው ላይ አስፍረዋል። ኡስታዝ አህመዲን ጀበል 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጅማ ከተማ ተወካይ ለመሆን እጩ ሆነው ቀርበው ነበር። […]