loading
ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር መጨመሩን ተከትሎ ዳግም ወደ ጥብቅ የእንቅስቃሴ እቀባ ተመለሰች::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛ በሰጡት መግለጫ በሀገሪቱ ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ ምክንያት ሆስፒታል የሚገቡ ሰዎች ቁጥር በ59 በመቶ መጨመሩን ይፋ አድርገዋል፡፡ በዚህም የተነሳ የምሽት የሰዓት እላፊ እና የአልኮል ሽያጭ ላይ ገደቦችን መጣል ግድ ሆኖብናል ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፡፡ የበሽታውን ስርጭት ለመግታት ሲባል ከምሽቱ አራት ሰዓት እስከ ሌሊቱ አስር ሰዓት ያሉ እንቅስቃሴዎች እንዲገደቡ […]

ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉት አራት ቀናት የጥሞና ወቅት ናቸዉ ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013   ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉት አራት ቀናት የጥሞና ወቅት በመሆናቸዉ የምርጫ ውድድር እንቅስቃሴ  እንደማይደረግባቸዉ ተገለፀ የጥሞና ወቅት በቅድመ የምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል የሚያትት ነው፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎች እና ደጋፊዎቻቸው ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚየካሂዱት የምርጫ ውድድር […]