loading
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በምርጫ ጣቢያ 05 የክልል ምክር ቤት የምርጫ ወረቀት በመቀያየሩ ምርጫው ከ 2 ሰዓት ተኩል በላይ ዘግይቷል፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14፣ 2013 በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በምርጫ ጣቢያ 05 የክልል ምክር ቤት የምርጫ ወረቀት በመቀያየሩ ምርጫው ከ 2 ሰዓት ተኩል በላይ ዘግይቷል፡፡ በክፍለ ከተማው ወረዳ 3 በምርጫ ክልል 23 የቦሌ ክፍለ ከተማ የምርጫ ወረቀቶች በስህተት በመላካቸው ነው ምርጫው በሰዓቱ ያልተጀመረው፡፡ በዚህ የምርጫ ክልል ለአዲስ አበባ ክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩት ምክትል […]

ድምጽ በመስጠት ላይ እንዳሉ ምጥ የተያዙት ነፍሰጡር እናት በሰላም ተገላገሉ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14፣ 2013 ድምጽ በመስጠት ላይ እንዳሉ ምጥ የተያዙት ነፍሰጡር እናት በሰላም ተገላገሉ፡፡ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ አበራሽ ጉታ በጠዋቱ ድምጻቸውን ለመስጠት ወደ ሃጤ አንዶዴ ሄጦሳ ዙሪያ ምርጫ ጣቢያ በመምረጥ ላይ እንዳሉ ነበር በምጥ የተያዙት፡፡ በምጥ ላይ እንዳሉ ድምጻቸውን ከሰጡ በኋላ ወደ ህክምና ተቋም በመሄድ በሰላም መገላገላቸውን አማራ ሚዲያ […]