loading
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፖለቲካ ፓርቲዎችን አመሰገኑ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21፣ 2013 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰላማዊ ምርጫ እንዲሳካ አስተዋጽዖ ላደረጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምስጋና አቀረቡ:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ጋር ተገናኝተው መምከራቸውን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስድስተኛው ብሔራዊ ምርጫ አንድ ሳምንት በኋላ ዛሬ ጠዋት ከፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ጋር ተገናኝቼ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሆና የወጣችበት ሰላማዊ ምርጫ እንዲሳካ ላደረጉት አስተዋጽዖ […]

ሱዳን የሽግግር መንግስትና በተቃዋሚ ሃይሎች የተጀመረው የሰላም ድርድር አሁንም እክል ገጥሞታል ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21፣ 2013 በ እስካሁን በተደረጉ ውይይቶች በፖለቲካና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግባባቶች ቢኖሩም በማእከላዊ መንግስትና በክልሎች መካከል በሚኖረው የሥልጣን ውክልና መስማማት አልተቻላቸውም፡፡ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ እንደዘገበው የሱዳን ህዝቦች ነፃነት ንቅናቄን ወክለው የሚደራደሩት አማር አሞን ዋና ዋና ሀገራዊ ስምምነቶች ወደፊት በህዝበ ውሳኔ እንዲረጋገጡ እንፈልጋለን ብለዋል፡፡ በተለይ በሁለቱ ሃይሎች መካከል አለመግባባት እንዲካረር ያደረገው ዋነኛ […]

በጅማ ከተማ ለሸማቾች የተላለፈ ማሳሰቢያ!

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21፣ 2013  የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈ እና የጥራት ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆነ ምግቦች በጅማ ከተማ መወገዳቸዉን ባለስልጣኑ አስታወቀ ግምታቸው 260 ሺህ ብር የሆነ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈና የጥራት ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆነ የምግብ ሸቀጦች መወገዳቸውን የኢትዮጵያ ምግብ እና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታዉቋል፡፡ የባለስልጣኑ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ጅማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የመድሃኒት ባለሙያ ኢንስፔክተር ሚፍታህ ዝናብ […]

አዲሱ የኮቪድ -19 ዝርያ ደቡብ አፍሪካን እያመሳት ነዉ ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21፣ 2013 ዴልታ የተሰኘው አዲስ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ ደቡብ አፍሪካን ክፉኛ እየጎዳት ነዉ ተባለ አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ መጀመሪያ በህንድ የተገኘ ሲሆን፤ በደቡብ አፍሪካም የዚሁ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ አሳሳቢነት ከፍ እያለ በመምጣቱ አዲስ የእንቅስቃሴ ገደብ ለመጣል ተገዳለች፡፡ ሀገሪቱንም በጥር ወር ወደነበረችበት አሳሳቢ ሁኔታ እየመለሳት የሚገኘው ይህ ቫይረስ ባለፉት ሁለት ቀናት ብቻ […]