loading
የሕወሃት ትንኮሳ በሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭት ላይ የፈጠረው ጫና…

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 16፣ 2013 አሸባሪው ህወሓት ትንኮሳውን ወደሌሎች ክልሎች በማስፋቱ የእርዳታ እህል ለማጓጓዝ መቸገሩን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ:: መንግስት ለሰብአዊ ድጋፍ ሲል ያሳለፈውን የተናጠል ተኩሱ አቁም አሸባሪው ህወሓት ወደ ጎን በመተው ትንኮሳውን ወደ አማራ እና አፋር ክልል ማስፋቱ ይታወቃል። በዚህ ግጭት ምክንያትም የእርዳታ እህል እና መሰል ድጋፎችን ወደ ትግራይ ክልል ለማስገባት መቸገሩን የተባበሩት […]

በማይካድራ በርካታ የጅምላ መቃብሮች ተገኝተዋል-ጎንደር ዩኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 16፣ 2013  የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት 30 በማይካድራ በተፈጸመው ጭፍጨፋ ከ1 ሺህ 600 በላይ ሰዎች ሰለባ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በማይካድራው በደረሰው ዘር ተኮር ጭፍጨፋ ላይ ስድስት ወራት የፈጀ ጥናት ሠርቻለሁ ብሏል፡፡ የጥናቱ ዓላማ ድርጊቱን ለዓለም አቀፍ ማኀበረሰብ ማሳወቅ፣ ወንጀለኞች ለፍርድ እንዲቀርቡና የተጎዱ ወገኖች እንዲካሱ ማድረግ ነው ተብሏል። በጥናቱ አሸባሪው የህወሃት ቡድን ለዓመታት […]

በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሁከት ሳቢያ የሟቾች ቁጥር ከ3 መቶ በላይ መድረሱ ተሰማ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 16፣ 2013 በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ሁከት ሳቢያ የሟቾች ቁጥር ከ3 መቶ በላይ መድረሱ ተሰማ፡፡ ለአንድ ወር ያህል በዘለቀው የደቡብ አፍሪካ ብጥብጥ እስካሁን የ 347 ዜጎችን ህይወት መቅጠፉን የሀገሪቱ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ 79 የሚሆኑ ሰዎች በጋውንቴንግ ግዛት 276 ዜጎች ደግሞ ክዋዙሉ-ናታል ግዛት መሞታቸውን ከፕሬዝዳንቱ ቢሮ የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡ ሁከቱ በየዕለቱ እየጨመረ የመጣ ሲሆን […]