loading
ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ገንቢ ሀሳቦችን አንስተዋል::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 የዩ ኤስ ኤድ ኃላፊ ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ገንቢ ሀሳቦች ማንሳታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ:: የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምበሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ ገንቢ ሀሳቦች ማንሳታቸውን ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያ በተለይም በትግራይ ክልል መንግስት እየሰራቸው ያሉ የሰብዓዊ እርዳታ ስራዎችን ከሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ […]

ዩ ኤስ ኤድ የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመግታት የሚውል 720 ሚሊዮን ዶላር ይፋ አደረገ::

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 29፣ 2013 ዩ ኤስ ኤድ የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመግታት የሚውል 720 ሚሊዮን ዶላር ይፋ አደረገ:: ዩ ኤስ ኤድ የተሰኘው የአሜሪካ ዓለምአቀፍ ተራድኦ ድርጅት ለኮቪድ 19 ምላሽ እና ማገገሚያ የሚውል 720 ሚሊዮን ዶላር ማፅደቁ ተሰማ፡፡ የአሜሪካ ዓለምአቀፍ ተራድኦ ድርጅት ኃላፊ ሳማንታ ፓወር እንደገለፁት በጀቱ የኮቪድ 19 ስርጭትን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመግታት ያለመ […]