loading
ትምህርት ቢሮ ተገቢ ያልሆነ የክፍያ ጭማሪ በሚፈጽሙ ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 24፣2013 ትምህርት ቢሮ ተገቢ ያልሆነ የክፍያ ጭማሪ በሚፈጽሙ ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑ:: የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ተገቢ ያልሆነ የክፍያ ጭማሪ በሚፈጽሙ የግል ትምህርት ቤቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ እወስዳለሁ አለ ፡በከተማዋ አስተዳደር የሚገኙ የግል ትምህርት ተቋማት በትምህርቱ መስክ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እና ለከተማው ነዋሪ የስራ እድል ከመፍጠር እረገድ ሚናቸዉ ላቅ ያለ […]

ያለምንም የፖለቲካ ልዩነት ለኢትዮጵያ ህልውና በጋራ መቆም አለብን-ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 24፣2013  ዜጎች ያለምንም የፖለቲካ ልዩነት ለኢትዮጵያ ህልውና በጋራ መቆም እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኢዜማ ፓርቲ  አመራርና አባላት “ደሜን ለእናት ሀገሬ” በሚል መሪ ሃሳብ በብሔራዊ ደምባንክ በመገኘት ደም ለግሰዋል። የፓርቲው መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተዘጋጀው ፓርቲው ለሀገሩ ህልውና መስዋዕትነት እየከፈለ ላለው […]

በትግራይ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ውጪ ናቸው::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 24፣2013 አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት 7 ሺህ ያህል ትምህርት ቤቶች በከፊልና ሙሉ ለሙሉ መውደማቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ። ይህ የተገለፀው ሀገር አቀፍ የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ዓመታዊ ጉባዔ እየተካሄደ ባለበት ወቅት ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ አሸባሪው ቡድን በትግራይ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎችንና ከ48 ሺህ በላይ መምህራንን ከትምህርት ስርዓት […]