loading
የአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው፤ በጋራ ሆነን ከድህነት አረንቋ፣ አለመረጋጋት መውጣት እንችላለን ሲሉ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ አንደገለጹት በኢኮኖሚ ውህደት ሃብት እና እውቀታችንን ተጠቅመን አጀንዳ 2063ን ማሳካት እንችላለን ብለዋል፡፡ አጀንዳ 2063 በአፍሪካ ውስጥ ዘላቂ ልማት ማምጣትና የአየር ብከልትን ጨምሮ በአፍሪካ የተቀናጀ የአየር ንብረት ለውጥ […]

አራት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ስም ዝርዝር ዉስጥ ተካተቱ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 አራት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ስም ዝርዝር ዉስጥ ተካተቱ::አራት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ስም ዝርዝር ዉስጥ መካተታቸው ተገለፀ፡፡ በየዓመቱ 100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶችን ስም ዝርዝር የሚያወጣው አቫንስ ሚዲያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ 4 ኢትዮጵያዊያን በስኬታማና ተፅዕኖ ፈጣሪ 100 አፍሪካዊያን ሴቶች መዝገብ ውስጥ አካቷቸዋል። ከፕሬዚዳንቷ […]

አሸባሪው ህወሓት የእርዳታ መጋዘን በመዝረፉ ተጠያቂ ሊሆን ይገባል- የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 አሸባሪው ህወሓት የእርዳታ መጋዘን በመዝረፉ ተጠያቂ ሊሆን ይገባል- የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ አባል የሆኑት ሴናተር ጂም ሪሽ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የእርዳታ እህል የተከማቸበትን የእህል መጋዘን በመዝረፋቸው ተጠያቂ ሊሆኑ ይገባል አሉ ፡፡ ሴናተሩ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት አሸባሪው ህወሓት የዩኤስአይዲ (USAID) መጋዘንን ስለመዝረፋቸው […]

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት ናት – የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት ናት ሲሉ የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄጄ ኦዶንጎ ጋር በሁለትዮሽ፣ አካባቢያዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት ያለውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። በወቅቱም የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄጄ ኦዶንጎ፥ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት […]