loading
ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን – ሌ/ጀነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 እኛ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ስለ ኢትዮጵያ መናገር ሳይሆን ህይወት የሚደገም ከሆነ ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን ሲሉ ሌ/ጀነራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ፡፡ እኛ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ስለ ኢትዮጵያ መናገር ሳይሆን ህይወት የሚደገም ከሆነ ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን ሲሉ የአገር መከላከያ የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄነራል […]

ኢትዮጵያዊነት የተዘጉ በሮችን ማስከፈት የሚችል እውነት ነው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ኢትዮጵያዊነት የተዘጉ በሮችን ማስከፈት የሚችል እውነት ነው ሲሉ ገለጹ። ምክትል ከንቲባዋ ይህን ያሉት በዛሬው ዕለት እየተከበረ ያለውን የኢትዮጵያዊነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በሸራተን አዲስ እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ ነው። ዛሬ እየተከበረ የሚገኘው የኢትዮጵያዊነት ቀን ከመስቀል አደባባይ ሥነ-ሥርዓት መልስ በሸራተን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ […]

ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡ ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች ዣን-ፒር አዳምስ ህይወቱ አለፈ።  በህክምና ስህተት የተነሳ ራሱን ስቶ ለ39 ዓመታት የቆየው የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ ዣን-ፒር አዳምስ ለፓሪስ ሴይንት ጀርማይን ተጫውቶ አሳልፏል። እ.አ.አ በ1982 ላጋጠመው የጉልበት ጉዳት […]