loading
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 03፣ 2014  በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝቷል። በጉብኝቱም የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም ከፍተኛ የፌደራልና የክልል የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉብኝቱ ላይ ፥ ከዚህ […]

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ምን አሉ…?

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 03፣ 2014  አሸባሪው ህወሓት ለኢትዮጵያ ደህንነት አደጋ በማይሆንበት ደረጃ እስኪደርስ ይመታል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። ጄኔራል ብርሃኑ አሸባሪው ህወሓት የአማራንና የአፋርን መሬት ይዞ እንዲኖር የሚፈልግና የሚወስን መንግሥት የለም ብለዋል። መከላከያ ሰራዊትም ከዚህ የተለየ አቋም የለውም ሲሉ ገልፀዋል። የአማራንና የአፋርን አንዳንድ ወረዳዎችን የማስለቀቅ፤ እንዲሁም በክልሎቹ የገባው ኃይል […]