loading
ሐሰት፡ ይህ ምስል በኢትዮጵያ እየተካሄደ ካለው ጦርነት ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለውም።

ምስሉ የተወሰደው አዶቤ ስቶክ ከተሰኘ የምስል መገበያያ ድረ-ገጽ ላይ ነው። በልጥፉ ላይ “ደሴ ባለስልጣኖች ያረፉበት ሆቴል በጁንታው ተመታ” የሚለው ጽሁፍ ሐሰተኛ ነው። ይህ የፌስ ቡክ ልጥፍ “ደሴ ባለስልጣኖች ያረፉበት ሆቴል በጁንታው ተመታ ! የመከላከያ ጀነራል ሞተ።አሁን ከደሴ አሳዛኝ መረጃ” ይላል። የያንዴክስ የምስል ፍለጋ (Yandex image search) እና የቲንአይ የምስል ፍለጋ (tineye image search) የጥምር ውጤት […]