loading
ሐሰት: ፕሬዚዳንት ሣህል ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የእርስበርስ ጦርነት ነው አላሉም።

ምስሉ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የ2014 ዓ.ም የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ዘመን መክፈቻ ላይ ካደረጉት ንግግር የተወሰደ ነው።  በአማርኛ የተጻፈው ልጥፍ  “#ሰበር #ዜና ለመጀመሪያ ጊዜ የኢፌዴሪ  ፕሬዚዳንት ሣህል ወርቅ ዘውዴ እውነት ተናገሩ  ይሄ ጦርነት የእርስበርስ ጦርነት ነው በማለት ለፈረንሳይ መጽሔት ገልፃለች” ይላል። እ.ኤ.አ ህዳር 22-2021  War in Ethiopia: the disarray of President Sahle-Work […]