loading
ውድ የኢትዮጵያ ልጆች አድሏዊውን ዓለም እርቃኑን አስቀርታችሁታል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 መንግስት ያቀረበውን ወደ ሀገር ቤት ጥሪ ተቀብለው ለገቡ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የአቀባበል መርሃግብር ተካሄደ፡፡በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ለእንግዶቹ እንኳን ወደ እናት ሀገራችሁ በሰላም መጣችሁ የሚል መልእክት አስተላልፈዋል፡፡አቶ ደመቀ በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግራቸው በተለያዩ ክፍለ ዓለማት የምትኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ኖ […]

አሁንም ትኩረት የሚያሻው የኮቪድ-19 ስርጭት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በመግለጫው እንዳለው ምርመራ ከተደረገላቸው 13 ሺህ 280 ሰዎች መካከል 5 ሺህ 185 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።ይህም እስካሁን በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 405 ሺህ 745 ከፍ እንዳደረገው ነው ሚኒስቴሩ የገለጸው፡፡ በሌላ […]

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በአፍሪካ ሀገራት ላይ ጥለውት የነበረውን የጉዞ ክልከላ ማንሳታቸው ተሰማ፡፡

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 ባይደን በይፋ እንደተናገሩት የኮቪድ-19 ክትባት የወሰዱ ሰዎች በኦሚክሮን ቫይረስ ቢያዙ እንኳ ለከፋጉዳት እንደማይዳረጉ የህክምና ባለ ሙያዎች አረጋግጠውልኛል ብለዋል፡፡ በመሆኑም በደቡባዊ አፍሪካ ከሚገኙ ስምንት ሀገራት የሚመጡ ተጓዦች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡጥለነው የነበረው እገዳ ከእግዲህ አይሰራም ተጓዦቹ መከተባቸው በቂ ነው ብለዋል፡፡ዋሽንግተን የጉዞ ክልከላ ጥላባቸው የነበሩት ሀገራት ደቡብ አፍሪካ፣ ቦትስዋና፣ ዚምባቡዌ፣ ናሚቢያ፣ሌሴቶ፣ ኢስዋቲኒ፣ ሞዛምቢክና […]