loading
ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ‘ኤችአር 6600’ ረቂቅ ሕግን የሚቃወሙበት ሰልፍ በኒውጄርሲ ሊካሄድ ነው፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 ሰላማዊ ሰልፉ መጋቢት 1 ቀን 2014 ዓ.ም በአሜሪካ ኒውጄርሲ ግዛት እንደሚካሄድ የኒውዮርክ ኒውጄርሲ ተስፋ ለኢትዮጵያ ድርጅት ዋና ሰብሳቢ አቶ አክሊሉ ታፈሰ ለኢዜአ ገልጸዋል። ሕጉን ያረቀቁት የኒውጄርሲ የኮንግረስ አባል ቲም ማሊኖውስኪ በሚሰሩበት ቢሮ ፊት ለፊት እንደሚከናወንና እሳቸውንና ሕጉን የሚቃወሙ መልዕክቶች በሰልፉ ላይ እንደሚተላለፉ አመልክተዋል። ሕጉን በአሜሪካ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት […]

በህገ ወጦች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንወስዳለን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 በህገ ወጦች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንወስዳለን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቋራጭ ለመክበር በሚሞክሩ አካላት ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንወስዳለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በከተማዋ ዘይትን ጨምሮ በሌሎች ሸቀጦች ላይ ዋጋ የሚያስጨምር ምንም አይነት ምክንያት የለም በማለት ተናግረዋል፡፡ የምርት እጥረት ቢኖርም እንኳ ያለውን ምርት ግን በትክክል […]

ዩክሬን እና ሩሲያ ሶስተኛውን ዙር የሰላም ድርድር ለማካሄድ ተዘጋጅተዋል ተባለ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2014 ዩክሬን እና ሩሲያ ሶስተኛውን ዙር የሰላም ድርድር ለማካሄድ ተዘጋጅተዋል ተባለ። ለሁለት ሳምንታት ከሚጠጋ ጦርነት በኋላ ሁለቱ ሀገራት ለሦስተኛው ዙር ድርድር ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲሉ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት የልዑካን ቡድን አባላት ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት በምዕራብ ቤላሩስ በሚገኘው ብሬስት ክልል የሁለት ዙር የሰላም ድርድር ላይ ሲሆን ከቀያቸው የሚፈናቀሉ […]