loading
ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ እና ‘ኤስ 3199’ ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል።

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ እና ‘ኤስ 3199’ ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል።ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ በአሜሪካ መንግስት መቀመጫ ‘ካፒቶል ሂል’ ፊት ለፊት በሚካሄደው ሰልፍ ረቂቅ ሕጎቹ የኢትዮጵያን ሕልውና የሚጎዱ በመሆኑ ውድቅ መሆን አለበት የሚሉ መልዕክቶች ይተላለፋሉ ተብሏል፡፡ ሕጎቹ ለረጅም ጊዜ የቆየውን በኢትዮጵያና አሜሪካ […]

ኢምፔሬያሊስቶችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው ወታደራዊ አቅምን ባማሳደግ ነው-ኪም ጆንግ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 ኢምፔሬያሊስቶችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው ወታደራዊ አቅምን ባማሳደግ ነው-ኪም ጆንግ ፕሬዚዳንት ኪም ጆን ኡን ሀገራቸው የሚሳኤል ጦር መሳሪያ ትጥቋን ይበልጥ ለማዘመን ማቀዷን ይፋ አደረጉ፡፡ በአንድ ዓመት ውስጥ 12 የሚሳኤል ሙከራዎችን ያደረገችው ፒዮንግያንግ ሰሞኑን አህጉር አቋራጭ የባለስቲክ ሚሳኤል በተሳካ ሁኔታ መሞከሯ በአሜሪካና አጋሮቿ ዘንድ ስጋትና ቁጣን ቀስቅሷል ነው የተባለው፡፡ ዋሶንግ […]