loading
ሦስተኛው ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ከግንቦት ወር መጨረሻ ሳምንት ጀምሮ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች መሰጠት ሊጀምር ነው፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 ሦስተኛው ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ከግንቦት ወር መጨረሻ ሳምንት ጀምሮ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች መሰጠት ሊጀምር ነው፡፡ በሶስተኛው ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ከ25 ሚሊዮን ዶዝ በላይ ለመከተብ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የጤና ሚኒስቴር ዴኤታው ዶክተር ደረጀ ድጉማ በተለይ ሁለተኛው ዙር የኮቪድ-19 ዘመቻ እንደ ሀገር በርካታ ጠንካራ […]

የግብፅ የፀጥታ ሃይሎችና የ”አይ ኤስ አይ ኤል” ግብግብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 በሲናይ በርሃ ለተገደሉት የግብፅ ወታደሮች አይ ኤስ አይ ኤል ሃላፊነቱን እደሚወስድ ገለጸ፡፡ ቡድኑ ባለፈው ቅዳሜ እለት በሲናይ በርሃ 11 የግብፅ ወታደሮችን መግደሉንና መሳሪያቸውን መማረኩን ነው ይፋ ያደረገው፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመው ከስዊዝ ካናል በስተምስራቅ በምትገኘው ኢማኢሊያ ከተማ መሆኑን አልጀዚራ በዘገባው አስነብቧል፡፡ አይ ኤስ አይ ኤል በሲናይ ባህረ ገብ በኬላ ጥበቃ ላይ በነበሩ […]