loading
በኢትዮጵያ ፍትህ እንዲረጋገጥ ብዙ ስራዎች ይቀራሉ-ኢ.ሰ.መ.ኮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትና ኃላፊዎች ለሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ፡፡ ጥሪው የቀረበው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የ10 ወር የሥራ  ክንውን ሪፖርቱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ፣ የፍትሕ እና የዴሞክራሲ ጉዳዮች  ቋሚ  ኮሚቴ ባቀረበበት ወቅት ነው፡፡ ኮሚሽኑ ባለፉት 10 ወራት ግጭት የተከሰተባቸው 65 ቦታዎችን መድረሱን፣ ባለፉት 3 ወራት ብቻ 450 ሺህ ስደተኞችን የሚያስጠልሉ አስር […]

በጎዳና ላይ የሚኖሩ 9 ሺህ ህጻናትን ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመቀላቀል የሚያስችል የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 በጎዳና ላይ የሚኖሩ 9 ሺህ ህጻናትን ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመቀላቀል የሚያስችል የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። ፕሮጀክቱ በኤስ. ኦ .ኤስ የህጻናት መንደር ኢትዮጵያ የሚመራ ሲሆን ከመንግስት አካላት ጋር በመተባበር በአዲስ አበባ፣ አዳማና ድሬዳዋ ከተሞች የሚተገበር ይሆናል። በኢትዮጵያ ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ካደረጉ ከ150 ሺህ በላይ ህጻናት መካከል 60 ሺህ የሚሆኑት በአዲስ አበባ […]

ለቶማስ ሳንካራ ቤሰቦች የተወሰነው 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዩሮ የካሳ ክፍያ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2014 በፕሬዚዳንት ቶማስ ሳናካራ ግድያ የተጠረጠሩት ፕሬዚዳንት ብላሲ ኮምፓዎሬና አጋሮቻቸው 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዩሮ ካሳ እንዲከፍሉ ተወሰነባቸው፡፡ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓወሬ ከሌሎች 9 ተከሳሾች ጋር ነው ላደረሱት የሞራልና የኢኮኖሚ ጉዳት ካሳውን እንዲከፍሉ የተወሰነባቸው፡፡ ከኮምፓዎሬ ጋር ፍርድ ከተላለፈባቸው ግለሰቦች መካከል የፕሬዚዳንቱ ጥበቃ ክፍል አዛዥ የነበሩት ሃይሲንቴ ካፋዶ፣ የመከላከያ ኢታማጆር ሹሙ ጊልበርት […]