loading
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ጉዳይ የቅርብ ተመልካች ሆና እንደማትቀጥል አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር ጉዳይ የቅርብ ተመልካች ሆና እንደማትቀጥል አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ በቀጠናው የወደብ አማራጮችን ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አቶ ደመቀ ይህን ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት የስራ ክንውን ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት ነው፡፡ በማብራሪያቸው ወቅትም ይህ […]

የማሊ ወታደራዊ መንግስት ለተቃጣበት መፈንቅለ መንግስት ምዕራባዊያንን ወቀሰ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2014 የማሊ ወታደራዊ መንግስት ለተቃጣበት መፈንቅለ መንግስት ምዕራባዊያንን ወቀሰ፡፡ ራሱ በመፈንቅለ መንግስ ስልጣን የያዘው የኮሎኔል አሲሚ ጎይታ አስተዳደር የተቃጣበትን መልሶ ግልበጣ የጸጥታ ሃይሎች እንዳከሸፉት ገልጿል፡፡ የአሁኑ የመንግስት ግልበጣ ሙከራ እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር ከ2020 ወዲህ ሁለት መፈንቅለ መንግስት ላስተናገደችው ማሊ ፖለቲካዊ ትኩሳቷ እንዳይበርድ ያደርጋል የሚል ስጋት ፈጥሯል ነውየተባለው፡፡ ወታደራዊ መንግስቱ በመግለጫው ከከሸፈው […]