loading
የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሃት ለዳግም ጦርነት የሚያደርገውን ዝግጅት እንዲያወግዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሃት ለዳግም ጦርነት የሚያደርገውን ዝግጅት እንዲያወግዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንና ጋዜጠኞች አሸባሪው ህወሃት በትግራይ ክልል በአስገዳጅ ሁኔታ ነዋሪዎችን ከታዳጊ እስከ አዛውንት ለጦርነት እየመለመለ እንደሆነ በማጋለጥ ላይ ይገኛሉ ብሏል ሚኒስቴሩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ […]

አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሸይክ ሞሐመድ በቅርብ ጊዜ የፀጥታ ስራውን ከሰላም አስከባሪ ሃይሉ እንረከባለን አሉ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሸይክ ሞሐመድ በቅርብ ጊዜ የፀጥታ ስራውን ከሰላም አስከባሪ ሃይሉ እንረከባለን አሉ፡፡በሀገሪቱ የደህንነት ስጋት የሆነውን አልሸባብን ለማጥፋት ቁጥር አንድ መፍትሄ ወታደራዊ ጥንካሬ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ሃይል እስካሁን ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከአናዶሉ የዜና ወኪል ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የሀገራቸው ቀዳሚ ችግሯ የፀጥታ […]