loading
የሰዎች ያለአግባብ መታሰር አሳስቦኛል- ኢሰመጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ከህግ አግባብ ውጭ ዜጎችን ማሰር እንዲቆም ጠየቀ፡፡ ጉባኤው አስቸኳይ ባለው መግለጫው የብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞን ጉዳይ ጠቅሶ የተያዙበት መንገድ ህጋዊ አለመሆኑንና ቤተሰቦቻቸውን ለእንግልት መዳረጉን አብራርቷል ጄኔራሉ ከሰው ጋር ቀጠሮ አለኝ ብለው ከቤታቸው እንደወጡ ሳይመለሱ መቅረታቸውንና ቤተሰቦቻቸው ያሉበትን ለማወቅ በርካታ ስፍራዎችን ማዳረሳቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ በመጨረሻም ባህርዳር ከተማ […]

ዳሸን ባንክ ሁለተኛውን ዙር የዳሸን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠና ውድድር መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ ይፋ አደረገ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 ዳሸን ባንክ ሁለተኛውን ዙር የዳሸን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠና ውድድር መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ ይፋ አደረገ:: ባንኩ ማኅበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት በርካታ ፕሮጀክቶችን ነድፎ ተግባራዊ ያደረገ ሲሆን በዚህም በርካቶች ተጠቃሚ ሆነዋል ተብሏል፡፡ የባንኩ የማርኬቲንግ ኮምዩኒኬሽን ከፍተኛ ስራ አስኪያጅ ስለሺ ይልማና የዳሸን ባንክ የድሬዳዋ ቀጠና ፅህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ኑሪት መሀመድ […]

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ቻይና በታይዋን ላይ ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ ሀገራቸው ጣልቃ እደምትገባ አስጠነቀቁ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2014 ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ቻይና በታይዋን ላይ ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ ሀገራቸው ጣልቃ እደምትገባ አስጠነቀቁ፡፡ ባይደን በእስያ ጉብኝታቸው ጃፓን ተገኝተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ቤጂንግ በታይዋን ላይ አንዳች ጥቃት ለማድረስ ከሞከረች ሀገራቸው የሃይል እርምጃ እንደምትወስድ ነው የተናገሩት፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ዋሽንግተን ታይዋንን ከቻይና ጥቃት የመጠበቅ ሀላፊነት አለባት ብለዋል፡፡ከጃፓኑ ጠቅላይ […]