loading
በድብቅ ለህወሓትሊደርስ የነበርው ገንዘብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 ለህወሓት ሊደርስ ነበር የተባለ 3 ሚሊዮን ብር በቆቦ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋለ:: በቆቦ ከተማ ለአሸባሪው ህወሓት ሊደርስ እንደነበር የተጠረጠረ 3 ሚሊዮን ብር በቆቦ ከተማ ህዝብ እና በከተማው ፓሊስ እና ሕዝባዊ ሚሊሻ ሰራዊት አማካይነት በትናንትናው እለት መያዙ ተነግሯል ተጠርጣሪዎቹ ገንዘቡን ደብቆ ለማሸጋገር የተጠቀሙበት መንገድ ያልተጠበቀ ቢሆንም፥ የቆቦ ከተማ ህዝብ እና የፀጥታ […]

የሶማሊያው አዲሱ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ስልጣናቸውን በይፋ ተረክበው ስራ ጀመሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 የሶማሊያው አዲሱ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ስልጣናቸውን በይፋ ተረክበው ስራ ጀመሩ፡፡ ተሰናባቹ ፕሬዚዳንት አብዱላሂ ፋርማጆ በስልጣን ርክክቡ ወቅት ባደረጉት ንግግር አዲሱ መሪ ወደ ስልጣን የመጡበት ወቅት ፈታኝ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ለዓመታት በአልቃኢዳ መራሹ አልሸባብ የምትታመሰው ሶማሊያ በቅርቡ ያጋጠማት የድርቅ አደጋ ሌላው ራስ ምታት ነው ብለዋል ፋርማጆ፡፡ እናም ይህን ሁኔታ ለማስተካከል ፕሬዚዳንት ሀሰን ሸይክ […]