loading
አልሸባብ በአዲስ አበባ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 አልሸባብ በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አልሸባብ በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር መክሸፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፌደራል ፖሊስ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በጋራ ባካሄዱት ዘመቻ ነው የሽብር ቡድኑን ተግባርማክሸፍ የተቻለው ተብሏል። ጉዳዩን አስመልክቶ በጋራ በሰጡት መግለጫም ሸኔን ጨምሮ የህወሓት ተላላኪዎች በመዲናዋ […]

የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በተደረገው ጥረት መንግስት 124 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደደረሰበት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በተደረገው ጥረት መንግስት 124 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደደረሰበት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ያዘጋጀው የነዳጅ ግብይት ሪፎርም ትግበራ ማስተዋወቂያ መድረክ በሐዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በመድረኩ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ፣ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እንዲሁም የክልሉ […]

በሴኔጋል በአንድ ሆስፒታል በተከሰተ የእሳት አደጋ የ11 ህፃናት ህይወት ማለፉ በሀገሪቱ ከፍተኛ ሀዘን ፈጥሯል ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 በሴኔጋል በአንድ ሆስፒታል በተከሰተ የእሳት አደጋ የ11 ህፃናት ህይወት ማለፉ በሀገሪቱ ከፍተኛ ሀዘን ፈጥሯል ተባለ፡፡የሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል በጨቅላ ህፃናቱ ላይ የደረሰውን አሰቃቂ አደጋ በሰማሁ ጊዜ ልቤ በሀዘን ተሰብሯል ብለዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ባስተላለፉት መልእክትም ለህፃናቱ ወላጆችና ለመላው ቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እመኛለሁ በማለት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸዋል፡፡ የጤና ሚኒስትሩ አብዱላየ ዲዩፍ ሳር በበኩላቸው […]