loading
የትምህርትን የጥራት ችግር ለመፍታት በልዩ ትኩረት ይሰራል-ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 በትምህርት ስርአቱ ላይ የሚስተዋለውን የጥራት ችግር ለመፍታት የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች አዲስ ከተመደቡት የከፍተኛ ትምህርት የቦርድ አመራሮች ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነው፡፡ፕሮፌሰር ብርሃኑ በዘርፉ የአምስት አመት ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ማረጋገጥ በመሆኑ […]

ትራምፕ እንዲከሰሱ ድምፅ የሰጡት ተወካይ በምርጫ መሸነፍ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 በካፒቶል ህንፃ በተነሳው ግርግር ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንዲከሰሱ ድምፅ የሰጡት የሪፓበሊካን ተወካይ በዳግም ምርጫ ተሸነፉ፡፡ በኖርዝ ካሮላይና ለአምስት ዓመታት በህግ አውጭ ምክር ቤት ተወካይነት ያገለገሉት ቶም ራይስ የተሸነፉት በቀድሞው ፕሬዚዳንት በሚደገፉት ሩሴል ፍራይ በተባሉ እጩ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ፍራይ ማሸነፋቸውን ካወቁ በኋላ ባደረጉት ንግግር መራጩ ህዝብ በግልፅ ቋንቋ በካርዱ ተናግሯል፤ […]