loading
የኢትዮጵያ መንግስት የግጭት ማቆም እርምጃ በምዕራባዊን ዓይን…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 የኢትዮጵያ መንግሥት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን አሜሪካና አውሮፓ ህብረት አደነቁ:: የአውሮፓ ህብረት በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሁፍ መንግስት የወሰደውን እርምጃ ተከትሎ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች ሰብዓዊ እርዳታ ለማድረግ መዘጋጀቱን ነው የገለጸው፡፡ ህብረቱ አክሎም ተመሳሳይ ዓላማ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ድጋፉ በፍጥነት እንዲደርስ እንደሚሰራም አስታውቋል፡፡ በሌላ በኩል ከመንግስት በኩል እንደተደረገው ሁሉ […]

ስራውን ቆጥሮ ያስረከበው ምክር ቤት ውጤቱን በአግባቡ ቆጥሮ ይረከብ ይሆን?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 የአዲስ አበባ ምክር ቤት ቆጥሮ የሰጠውን ስራ ቆጥሮ መረከብ የሚያስችለውን የፊርማ ስነስርዓት አከናወነ፡፡ ምክር ቤቱ አስፈፃሚውን የመከታተልና መቆጣጠር ስልጣን ተግባራዊ ለማድረግ ብሎም የተጠያቂነትን ስርዓት ለማስፈን ይረዳው ዘንድ ነው ይህን ያደረገው፡፡ ሥምምነቱ በዋናነት በምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎችና በአስፈፃሚዎች (የቢሮ ሃላፊዎች) መካከል የተቋማቱን እቅድ መሰረት ያደረገ ይዘት ያለው ሲሆን ከንቲባ አዳነች አቤቤ […]

በሶማሊያ በተፈፀሙ ሁለት የሽብር ጥቃቶች የ48 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2014 በሶማሊያ በተፈፀሙ ሁለት የሽብር ጥቃቶች የ48 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ፡፡ በማዕከላዊ ሶማሊያ በተፈፀሙት ጥቃቶች የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 48 ከፍ ያለ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን የሂርሻቤል ግዛት አስተዳዳሪ የአልሸባብ አማፂያን ከምርጫው በፊት ፖለቲከኞች ላይ ማነጣጠራቸውንአስታውቀዋል። መጀመርያ በሂርሻቤል ቤልደዌን አውራጃ በተፈፀመው የአጥፍቶ ጠፊዎች ጥቃት አሚና መሀመድ አብዲን ጨምሮ ሁለት የአካባቢው ህግ አውጪዎች […]

ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ እና ‘ኤስ 3199’ ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል።

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚሳተፉበት ‘ኤችአር 6600’ እና ‘ኤስ 3199’ ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል።ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ በአሜሪካ መንግስት መቀመጫ ‘ካፒቶል ሂል’ ፊት ለፊት በሚካሄደው ሰልፍ ረቂቅ ሕጎቹ የኢትዮጵያን ሕልውና የሚጎዱ በመሆኑ ውድቅ መሆን አለበት የሚሉ መልዕክቶች ይተላለፋሉ ተብሏል፡፡ ሕጎቹ ለረጅም ጊዜ የቆየውን በኢትዮጵያና አሜሪካ […]

ኢምፔሬያሊስቶችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው ወታደራዊ አቅምን ባማሳደግ ነው-ኪም ጆንግ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2014 ኢምፔሬያሊስቶችን አደብ ማስገዛት የሚቻለው ወታደራዊ አቅምን ባማሳደግ ነው-ኪም ጆንግ ፕሬዚዳንት ኪም ጆን ኡን ሀገራቸው የሚሳኤል ጦር መሳሪያ ትጥቋን ይበልጥ ለማዘመን ማቀዷን ይፋ አደረጉ፡፡ በአንድ ዓመት ውስጥ 12 የሚሳኤል ሙከራዎችን ያደረገችው ፒዮንግያንግ ሰሞኑን አህጉር አቋራጭ የባለስቲክ ሚሳኤል በተሳካ ሁኔታ መሞከሯ በአሜሪካና አጋሮቿ ዘንድ ስጋትና ቁጣን ቀስቅሷል ነው የተባለው፡፡ ዋሶንግ […]

ረመዳን ሙስሊሞች ራሳቸውን ከምግብና ከመጠጥ ብቻ ሳይሆን ከራስ ወዳድነት የሚያርቁበት ወር ነው ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 ታላቁ የረመዳን ወር ይቅር የምንባባልበት መሆኑን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር ኢድሪስ ገልጸዋል፡፡ተቀዳሚ ሙፍቲው ይህን ያሉት የታላቁ ረመዳንን ወር ፆም አስመልክቶ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡ በመግለጫቸውም ረመዳን ሙስሊሞች ራሳቸውን ከምግብና ከመጠጥ ብቻ የሚያርቁበት ወር ብቻ ሳይሆን መልካም በመስራት ራሳቸውን ከፈጣሪያቸው ጋር ይበልጥ የሚያቀራርቡበት ነው […]

የሱዳን የሽግግር መንግስት መሪ ጄኔራል አብደል ፈታህ በካይሮ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረጉ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2014 የሱዳን የሽግግር መንግስት መሪ ጄኔራል አብደል ፈታህ በካይሮ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረጉ፡፡አልቡራሃን ወደ ካይሮ በመጓዝ ከፕሬዚዳንት አብደልፈታህ አልሲሲ ጋር ተገናኝተው በሁለቱ ሀገራትመካከል ስላለው የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዲሁም በደህንነትና በሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ ውይይትአድርገዋል፡፡በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ላይ የተቀመጡት ጄኔራል አልቡራሃን በሀገራቸው የተፈጠረውንአለመረጋጋት መልክ ለማስያዝ የግብፅን ድጋፍ ጠይቀዋል ነው የተባለው፡፡ፕሬዚዳንት አልሲሲ በበኩላቸው ግብፅና ሱዳን […]

የዋጋ ንረት ለማረጋጋት ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦች ለህብረተሰቡ መድረሳቸውን የሚያረጋግጥ ጠንካራ የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት እንደሚገባ ምክር ቤቱ አሳሰበ።

የዋጋ ንረት ለማረጋጋት ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦች ለህብረተሰቡ መድረሳቸውን የሚያረጋግጥ ጠንካራ የቁጥጥር ስርአት መዘርጋት እንደሚገባ ምክር ቤቱ አሳሰበ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ መደበኛ ስብሰባ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርን የ8 ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ሲገመግም በኑሮ ውድናትና ህገ-ወጥነት ላይ ትኩረት አድርጎ ተወያይቷል። ሚኒስትሩ አቶ ገብረመስቀል ጫላ በወጪ ንግድ ገቢ፣ የመሰረታዊ ፍጆታ እቃዎች አቅርቦትና ስርጭት፣ እንዲሁም የአሰራር […]

የመስኖ ዘርፍ ቴክኖሎጂ ለማሳደግ እና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 የመስኖ ዘርፍ ቴክኖሎጂ ለማሳደግ እና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መካከል ነው፡፡ ይህ ስምምነት የተናበበና የተቀናጀ የአሠራር ሥዓርት በመዘርጋት የሀብትና የጊዜ ብክነትን በማስቀረት ብቁ የሰው ኃይል በማፍራት በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በሚተገበሩ ፕሮግራሞች ላይ እንዲሳተፉ ያግዛል ነው የተባለው፡፡ […]

የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አቃቤ ህግ በዳርፉር ያለውን የክስ ሁኔታ መቋጫ ማበጀት እፈልጋለሁ አሉ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አቃቤ ህግ በዳርፉር ያለውን የክስ ሁኔታ መቋጫ ማበጀት እፈልጋለሁ አሉ፡፡የፍርድ ቤቱ ዋና አቃቤ ህግ ካሪም ካህን በሄግ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የቀድሞው የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር በቅርቡ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ወይ ተብለው ሲጠየቁ በዳርፉር ያለውን ሁኔታ መዝጋት እንደሚፈልጉ ተናግረዋል ተብሏል። የቀድሞ የሱዳን ሚሊሻ ሃላፊ አሊ […]