loading
የፖፕ ሙዚ አቀንቃኙና ፖለቲከኛው ሮበርት ኪያጉላኒ መታሰሩን ተከትሎ በዩጋንዳ አመፅ ተቀስቅሷል::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2013 የፖፕ ሙዚ አቀንቃኙና ፖለቲከኛው ሮበርት ኪያጉላኒ መታሰሩን ተከትሎ በዩጋንዳ አመፅ ተቀስቅሷል:: በቅፅል ስሙ ቦቢ ዋን በመባል የሚታወቀው ዩጋንዳዊው ፖለቲከኛን መታሰር ለመቃወም አደባባይ በወጡ ደጋፊዎችና የፀትታ ሰዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት 7 ሰዎች መሞታቸውም ተሰምቷል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው ለተቃውሞ አደባባይ ከወጡት ሰዎች መካከል ከ40 በላይ የሚሆኑት የመቁሰል አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ ቦቢ ዋይን በዩጋንዳ […]

ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም በስደት ላይ ያሉ ሰዎች የኮሮቫይረስ ክትባት እንዲያገኙ ጥሪ አቀረበ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 11፣ 2013 ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም በስደት ላይ ያሉ ሰዎች የኮሮቫይረስ ክትባት እንዲያገኙ ጥሪ አቀረበ:: ተቋሙ ለአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ባቀረበው ጥያቄ ህብረቱ ፍልሰተኞቹ እንደሌላው ዜጋ ሁሉ እኩል ተደራሽነት ያለው የክትባት አገልግሎት ሊያገኙ ይገባል ብሏል፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አንቶኒዮ ቪቶሪኖ የአንዱ ጤና መሆን ለሌላው ዋስትና ስለሆነ የስደተኞቹን ደህንነት መጠበቅ ጥቅሙ ለነሱ ብቻ ሳይሆን […]

ቻይና እና ጀርመን በኮቪድ-19 ክትባት ስርጭት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያችል ውይይት አደረጉ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 ቻይና እና ጀርመን በኮቪድ-19 ክትባት ስርጭት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያችል ውይይት አደረጉ:: የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ከቡድን 20 ጉባኤ በኋላ ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይት አውሮፓ በሁለተኛው ዙር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስለመጠቃቷና ችግሩን እንዴት በጋራ መፍታት እንደሚቻል ተነጋግረዋል፡፡ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂምፒንግ ከጀርመኗ መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በስልክ ባደረጉት ውይይት ቻይና ከጀርመን ጋር […]

በደቡባዊ ምስራቅ የህንድ ግዛቶች የተከሰተው አውሎ ንፋስ በርካታ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ ጥሏል::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 በደቡባዊ ምስራቅ የህንድ ግዛቶች የተከሰተው አውሎ ንፋስ በርካታ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ ጥሏል:: ሳይክሎን ኒቫር በመባል የሚታወቀው አውሎ ንፋስ በደቡብ ምስራቅ ህንድ በሚገኙ ሶስት ግዛቶች በፍጥነት እየገሰገሰ መሆኑን ተከትሎ ሰዎች ከቤታቸው እንዳይወጡ ትእዛዝ ተላልፎላቸዋል፡፡ ሰዎች በአደባባይ እንዳይሰባሰቡና ተጨማሪ መመሪያዎች እስኪተላለፉላቸው ድረስ በጥንቃቄ እንዲቆዩ የአካባቢው ባለስልጣናት አስጠንቅቀዋል ነው የተባለው፡፡ አደጋው ሊያደርስ የሚችልውን […]

በቡርኪናፋሶ ምርጫ ፕሬዚዳንት ክርስቲያን ካቦሬ አብላጫ ድምፅ ማግኘት አልቻሉም ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 በቡርኪናፋሶ ምርጫ ፕሬዚዳንት ክርስቲያን ካቦሬ አብላጫ ድምፅ ማግኘት አልቻሉም ተባለ:: ፕሬዚዳንት ካቦሬ በምርጫው 57.87 በመቶ በሆነ ድምፅ በማግኘት ቢያሸንፉም በቂ የምክር ቤት ወንበር ባለማግኘታቸው መንግስት መመስረት አይችሉም ነው የተባለው፡፡ ፕሬዚዳንቱ የወከሉት ገዥው ፓርቲ ራሱን ችሎ መንግስት ለመመስረት ከጠቅላላው 127 የምክር ቤቱ ወንበሮች መካከል 64ቱን ማግኘት ይጠበቅበት ነበር፡፡ ይሁን እና በፕሬዚዳንት […]

ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ በአሜሪካ በቅርቡ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ሊባባስ እንደሚችል አስጠነቀቁ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 ዶክተር አንቶኒ ፋውቺ በአሜሪካ በቅርቡ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ሊባባስ እንደሚችል አስጠነቀቁ:: ዶክተር ፋውቺ ይህን አስተያየት የሰጡት አሜሪካዊያን ሰሞኑን ያከበሩትን የምስጋና ቀን በማስታወስ ነው፡፡ ፋውቺ በሰጡት መግለጫ በዓሉን ለማክበር ከቤታቸው ውጭ ጉዞ ያደረጉ አሜሪካዊያን እድሜያቸው ከ65 ዓመት በላይ ከሆኑ አዛውንቶችን እንዳይጎበኙ አሳስበዋል፡፡ በዓሉን ለመታደም ከ26 ሚሊዮን በላይ አሜሪካዊያን አየር መንገዶችን አጨናንቀው እንደነበር […]

የመልሶ ማቋቋም ተግባራት በሰብአዊ መብቶች የሚመሩ መሆን እንዳለባቸዉ ኮሚሽኑ አሳሰበ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 የመልሶ ማቋቋም ተግባራት በሰብአዊ መብቶች የሚመሩ መሆን እንዳለባቸዉ ኮሚሽኑ አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ፤ በቀጣይ በትግራ በሚደረጉ የመልሶ ማቋቋምና መልሶ ግንባታ ተግባራት በፌዴራል መንግሥቱ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና የመጠበቅ ግዴታ የሚመራ እንዲሆን አሳስቧል፡፡ ኮሚሽኑ በተለይ መንግስት የተጠፋፉ ቤተሰቦች እንዲገናኙና ተገቢው ሰብአዊ እርዳታ ተደራሽ እንዲሆን የተቋረጡ የቴሌኮሙኒኬሽን፣ ውሃና […]

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በህዳር 21 ምሽት የ24 ሰዓቱን የኮሮና ቫይረስ ሁነታን በተመለከት በሰጠዉ መረጃ መሰረት በእለቱ በአንድ ቀን ዉስጥ አራት ሺህ አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሰዎች ከኮረና ቫይረስ አገግገመዋል፡፡ ይህም እንደ አገር ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎችን ቁጥር 73 ሺህ 8 መቶ […]

ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ፈጸመ።

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ፈጸመ። የአካባቢ፣ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ማድረጉን አስታዉቋል፡፡ በሂደቱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የክልሎችን ተሳትፎ በማሳደግ በአንድ በኩል የክልሎችን አቅም ለማጎልበት በሌላ […]

የተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኮሮናቫይረስ ልዩ አማካሪ የሆኑት ዶክተር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 የተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኮሮናቫይረስ ልዩ አማካሪ የሆኑት ዶክተር ስኮት አትላስ የስራ መልቀቂያ አስገቡ፡፡ የፕሬዜዳንቱ የኮሮናቫይረስ ልዩ አማካሪ የሆኑት ዶክተር ስኮት አትላስ በገዛ ፈቃዳቸውን ስራ መልቀቃቸውን የዋይት ሃውስ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡ የኮቪድ 19 በመከላከል ዙሪያ ከተቀሩት የግብረ ሃይል አባላት ጋር አራት ወራትን ከፈጀ ንትርክ በኋላ የስራ መልቀቂያ ማስገባታቸው ነው የተነገረው፡፡የአትላስ […]