loading
ግብፅ 75 ግለሰቦችን በሞት ቀጣች

አርትስ 05/13/2010 ግብጽ በሞት ከቀጣቻቸው ግለሰቦች መካከል በፈረንጆቹ 2013 የተፈጠረውን አመጽ ያስተባብሩ ነበር የተባሉት የተቃዋሚ መሪዎች ኢሳም አል ኢሪያን እና ሞሀመድ ቤልታጊ ይገኙበታል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው በዚሁ አመጽ እጃቸው ነበረበት የተባሉ ሌሎች 600 ሰዎች ከአምስት ዓመት ጀምሮ እስከ እድሜ ልክ የሚደርስ የእስር ቅጣት ተወስኖባቸዋል፡፡ የግብፅ መንግስት እንደሚለው ከሆነ ያኔ በተቀሰቀሰው አመጽ ከተሳተፉት የሚበዙት መሳሪያ የታጠቁ ሲሆን […]