loading
የአፍሪካ ህብረት ሰንደቅ ዓላማ ከኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ጋር አብሮ እንዲውለበለብ የሚደነግገው አዋጅ ለውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመራ::

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 አምስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአምስተኛ አመት የስራ ዘመኑ ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባው ነዉ  የአፍሪካ ህብረት ሰንደቅ ዓላማ ከአገራችን ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ጋር አብሮ እንዲውለበለብ የሚደነግገውን ረቂቅ አዋጅ ለውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ  የመራው፡፡ምክር ቤቱ የአፍሪካ ህብረት ሰንደቅ ዓላማ፣ መዝሙር እና የአፍሪካ ቀንን በሚመለከት የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ለዝርዝር እይታ […]

የሁሉም የተፋሰሱ አባል አገራት በአባይ የመጠቀምና የመልማት ተፈጥሯዊ መብትም እውቅና ሊሰጠው ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ገለጹ::

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 የሁሉም የተፋሰሱ አባል አገራት በአባይ የመጠቀምና የመልማት ተፈጥሯዊ መብትም እውቅና ሊሰጠው ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ ገለጹ የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት  ሣህለ ወርቅ ዘውዴ  ከሩዋንዳው ፕሬዝደንት  ፖል ካጋሜ ጋር በኪጋሊ ተገናኝተው በሁለትዮሽና በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል፡፡ ፕሬዝደንት ፓል ካጋሜ በዚህ ወቅት ባደረገት ንግግር በአባይ ተፋሰስ ሀገራት መካከል የሚደረገው የትብብር እንቅስቃሴ ከሁሉ በፊት […]

በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012  በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት:: ኮቪድ 19 በአፍሪካ መዛመቱን ቀጥሏል፤ በደቡብ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 200 በላይ ከፍ ብሏልየሀገሪቱ መንግስት ይፋ ባወጣው መረጃ በደቡብ አፍሪካ በበሽታው የተያዙ ሰዎች 1 ሺህ 280 ደርሷል ነው የተባለው፡፡ደቡብ አፍሪካ ሁለኛውን ሞት ይፋ ያደረገች ሲሆን በቫይረሱ ከተያዙት መካከል 31 የሚሆኑትን አክማ ማዳኗንም ተናግራለች፡፡የበሽታው […]