loading
ሱዳን ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀማዶክ ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013  ሱዳን ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀማዶክ ተናገሩ:: ሀምዶክ በሳምንቱ መጨረሻ የአይ.ሲ.ሲ ዋና አቃቤ ህግ የሆኑትን ፋቱ ቤንሱዳን ተቀብለው አነጋግረዋል ነው የተባለው፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ሱዳንን የጎበኙት አቃቤ ህጓ በሀገሪቱ በካቢኔ ጉዳዮች እና በፍትህ ሚኒስቴሮች አስተባባሪነት የተዘጋጀውን ስብሰባ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር አካሂደዋል፡፡ የቤንሱዳ […]

የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ:: የምእራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ እና አፍሪካ ህብረት የምርጫ ሂደቱን ከታዘቡ በኋላ በሰጡት መግለጫ፤ የጊኒ ህዝብ ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እዲካሄድ ላደረገው ብስለት የተሞላበት እንቅስቀቃሴ አድናቆታቸውን ቸረዋል፡፡ ከተቃዋሚዎቹ በኩል ግን በምርጫው ወቅት የተወሰኑ ችግሮች እንደነበሩ ሲናገሩ ተደምጠዋል ነው የተባለው፡፡ የፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ […]

በጊኒ ምርጫ ማግስት በተቀሰቀሰ ግጭት አስር ሰዎቸ መገደላቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 በጊኒ ምርጫ ማግስት በተቀሰቀሰ ግጭት አስር ሰዎቸ መገደላቸው ተሰማ:: የአፍሪካ ህብረትና የምእራብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ኢኮዋስ ሂደቱ ሰላማዊ ነበር ብለው :: የመሰከሩለት የጊኒ ምርጫ ውጤቱ ገና በይፋ ሳይገለፅ ብጥብጥ አስከትሏል፡፡ ግጭቱ የተቀሰቀሰው የተቃዋሚ መሪው ሴሎ ዲያሎ ገና ድምፅ ቆጠራው ሳይጠናቀቅ አሸንፌያለሁ ብለው ለደጋፊዎቻቸው ከተናገሩ ከቀናት በኋላ ጊዜያዊ ውጤቱ ፕሬዚዳንት አልፋ […]

በኮቪድ 19 ምክንያት በአፍሪካ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ 40 ሺ አለፈ:

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 በኮቪድ 19 ምክንያት በአፍሪካ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ 40 ሺ አለፈ:: የዓለም ጤና ድርጅት ይፋ ባደረገዉ መረጃ ደቡብ አፍሪካ ከ18 ሺ 656 በላይ ዜጎቿን በኮቪድ 19 ምክንያት በማጣት በአሁጉሪቱ ቀዳሚ ሀገር ናት፡፡ አሁን ላይ በአፍሪካ አህጉር በአጠቃላይ በወረርሽኙ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ40 ሺ አልፏል፡፡ 6 ሺህ አንድ መቶ አርባ […]

አፍሪካ የአሮጌ ተሸከርካሪዎች ሽያጭ ብክለትን እያስከተለ ነዉ ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 በአፍሪካ የአሮጌ ተሸከርካሪዎች ሽያጭ ብክለትን እያስከተለ ነዉ ተባለ፡፡ ቢቢሲ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ሪፖርትን ጠቅሶ እንደዘገበዉ፤በሚሊዮን የሚቆጠሩ አሮገ የሚገፉ ተሽከርካሪዎች ከሀብታም ሀገራት እየወጡ በድሃዎቹ የአፍሪካ ሀገራት ማራገፊያ ሆነዋል ብለዋል፡፡ ይህ ደግሞ አፍሪካን የቆሻሻና የብክለት ማዕከል ማድረጉን ሪፖርቱ ገልጿል፡፡ ከ2015 አስከ 2018 እ.ኤ አ ባሉት ግዚያት 14 ሚሊዮን አሮጌ ተሸከርካሪዎች ዉስጥ ግማሽ […]

በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ:: የተባሩት መንግስታት ድርጅት በመግለጫው እንዳለው በአደጋው ሳቢ 140 ስደተኞችና ናቸው ህይዎታቸው ያለፈው፡፡ ጀልባዋ 200 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ በድንገት የእሳት አደጋ መከሰቱ ስደተኞቹ ለሞት አደጋ የተዳረጉት ተብሏል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የሴኔጋል እና የስፔን አሳ አጥማጆችና የባህር ሃይል አባላት ባደረጉት አሰሳ ቀሪዎችን […]

ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ምርጫውን የማሸነፍ እድላቸው ሰፊ ነው እየተባለ ነው::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ምርጫውን የማሸነፍ እድላቸው ሰፊ ነው እየተባለ ነው::የኮትዲቯሩ ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ የድምፅ ቆየጠራው ባይጠናቀቅም ከወዲሁ በሰፊ ልዩነት እየመሩ መሆናቸው እየተወራ ነው፡፡ ይህን የሰሙ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች ደጋፊዎቻቸውን ለተቃውሞ እዲዘጋጁ ጥሪ አስተላልፈዋል ነው የተባለው፡፡ የተቃዋሚ ፓር ወክለው የተወዳሩት ሄንሪ ቤዲ እና ፓስካል አፊ ንጉዌሳን በጋራ በሰጡ መግለጫ በምርጫው ምክንያት […]

ማላዊ በኢየሩሳሌም ኤምባሲዋን ልትከፍት መሆኑን ይፋ አደረገች::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 ማላዊ በኢየሩሳሌም ኤምባሲዋን ልትከፍት መሆኑን ይፋ አደረገች::በእስራኤል የስራ ጉብኝት ያደረጉት የማላዊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይዘን አወር ምካካ ውሳኔውን ግልፅና ጠቃሚ ብለውታል፡፡የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋቢ አሽኬናዚ በበኩላቸው የማላዊን ኤምባሲ በቅርቡ በእየሩሳሌም ከተማ ሲከፈት ማየት ብቻ ሳይሆን ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የሷን ፈለግ እንደሚኬተሉ ተስፋ አለኝ ብለዋል፡፡ ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘደበው አይዘን አወር […]

በሕዳሴ ግድቡ የሦስትዮሽ ድርድር የአፍሪካ ሕብረት ባለሞያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው የኢትዮጵያ ሐሳብ ግብጽ ሳትስማማ መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 በሕዳሴ ግድቡ የሦስትዮሽ ድርድር የአፍሪካ ሕብረት ባለሞያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለው የኢትዮጵያ ሐሳብ ግብጽ ሳትስማማ መቅረቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ::በህዳሴዉ ግድብ ዙሪያ የአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ሚና ከፍ ይበል በሚለዉ ዙሪያ ግብፅ እንዳልተስማማች የዉጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሃሳቡ ላይ ሱዳን ስትስማማ ግብጽ ሳትቀበል መቅረቷን ነዉ የዉጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የገለጸዉ፡፡ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ችግሮች […]

በኮትዲቯር ፕሬዚዳተታዊ ምርጫ ያሸነፉት አላሳኒ ኦታራ ለተቃዋሚዎች የውይይት ጥሪ አቀረቡ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01፣ 2013 በኮትዲቯር ፕሬዚዳተታዊ ምርጫ ያሸነፉት አላሳኒ ኦታራ ለተቃዋሚዎች የውይይት ጥሪ አቀረቡ:: የሀገሪቱ ህገ መንግስታዊ ካውንስል በሰጠው ማረጋገጫ ኦታራ ለሶስተኛ ጊዜ አገሪቱን መምራት የሚያስችል ድምፅ አግኝተዋል፡፡ የ78 ዓመቱ ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ በምርጫው 94 በመቶ የሚሆነውን የመራጮች ድምፅ አግኝተዋል ቢባልም ተቃዋሚዎች ውጤቱን አልተቀበሉትም፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ምርጫው ከጅምሩ ህገ መንግስታዊ ስላልሆነ […]