loading
ለጥቁር ገበያ ለሽያጭ ሊቀርብ የነበረ ነዳጅ እና ግምቱ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ ልዩ ልዩ ቁሳቁስ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተናገረ፡፡ 

ለጥቁር ገበያ ለሽያጭ ሊቀርብ የነበረ ነዳጅ እና ግምቱ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ ልዩ ልዩ ቁሳቁስ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተናገረ፡፡ 

ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በአልጋርቭ ዋንጫ ውድድር ላይ ትዳኛለች ተባለ

ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በአልጋርቭ ዋንጫ ውድድር ላይ ትዳኛለች ተባለ አትዮጵያዊቷ ዋና ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በ2019ኙ የአልጋርቭ ዋንጫ ካፍን ከሚወክሉ ዳኞች መካከል ተካትታለች ተብሏል፡፡ የአልጋርቭ ዋንጫ እ.አ.አ ከየካቲት 27 እሰከ መጋቢት 06/2019 በፖርቱጋል አስተናጋጅነት በሚካሄደው ውድድር በዋና ዳኝነት ዘጠኝ ዋና ዳኞች ከዘጠኝ የተለያዩ ሀገራት እንዲሁም 18 ረዳት ዳኞች ከአስራ አራት ሀገራት ተመራጭ ሆነዋል፡፡ የዓለም አቀፉ […]