loading
ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ በአሁኑ ጊዜ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያዩ ይጋኛሉ።

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ በአሁኑ ጊዜ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያዩ ይጋኛሉ። ይህ ታሪካዊና በኢትዮጲያ የፖለቲካ ታሪክና ትርክት አይነተኛ የውይይት መድረክ ከጥቂት ወራት በፊት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋባዥነት ከተደረገው መድረክ የቀጠለ ነው። የዛሬውን ውይይት አስተባባሪ ከሆኑት አንዱ የሺዋስ አሰፋ (ሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር) እንደተናገሩት የመድረኩ ዋና አላማ በዚህ የፖለቲካው ሽግግር ወቅት የፖለቲካ አመለካከትን በሰላማዊ መንንገድ የመለዋወጥ ልምድን ለማሰደግ […]

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ስብሰባው የኢትዮጵያን የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት (AfCTA) አባልነት አፀደቀ።

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ስብሰባው የኢትዮጵያን የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት (AfCTA) አባልነት አፀደቀ። ይህ ስምምነት የዓለም የንግድ ድርጅት ከተመሰረተ ትልቁ የንግድ ስምምነቶች አንዱ ሲሆን በአፍሪካ አንድ ገበያ ለመፍጠር ሙከራ ያደርጋል። ይህ ውሳኔ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሚያራምዱት አእምሮን ለሃሳብ መንሸራሸርና ገበያዎች ለትስስር በመክፈት በአፍሪካ ክልላዊ ውህደትንና ጥብቅ ጥምረት እንፍጠር ከሚለው ራዕይ ጋር ይጣጣማል። […]