loading
ካርዲናል ብርሃነ እየሱስ እና ወ/ሮ የትነበርሽ ንጉሴ አዲስ ለተቋቋመው የብሔራዊ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን  ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ ሆነዉ ተሾሙ፡፡

ካርዲናል ብርሃነ እየሱስ እና ወ/ሮ የትነበርሽ ንጉሴ አዲስ ለተቋቋመው የብሔራዊ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን  ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ ሆነዉ ተሾሙ፡፡

ጠ/ሚር አብይ አሕመድ የጊዴቦ ግድብ ስራ ፕሮጀክትን ዛሬ መረቁ::

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ የጊዴቦ ግድብ ስራ ፕሮጀክትን ዛሬ ጥር 26 ቀን 2011 መረቁ:: በኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች የሚገኘው ይህ ግድብ 25.8 ሜትር ከፍታና 335 ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከ62.5 ሚሊዮን ኪዩብ በላይ ውሃ የመያዝ አቅም አለው:: ግድቡን ሰርቶ ለማጠናቀቅም ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ ፈጅቷል:: በዛሬው ምረቃ ስነስርዓት ላይም የኦሮምያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ለማ መገርሳና የደቡብ ክልል […]