loading
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሰጠው ብድር በተጠናቀቀው በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን ለፀ።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሰጠው ብድር በተጠናቀቀው በጀት አመት 10 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን ለፀ።ባንኩ የትግራይ ክልል ፕሮጀክቶችን ሳይጨምር የተበላሸ ብድር ደረጃውን ወደ 17 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል። የባንኩ ፕሬዝዳንት ዶክተር ዮሃንስ አያሌው በትግራይ ክልል ያሉ በርካታ ፕሮጀክቶች ወደ ተበላሸ ብድር መግባታቸው አመቱን ለባንኩ ፈታኝ አድርጎታል ብለዋል።  የገጠመውን ችግር […]

በስምንት ቀናት ውስጥ ከ127 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎችን ከአዘዋዋሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 በስምንት ቀናት ውስጥ ከ127 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎችን ከአዘዋዋሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ ከሐምሌ 21 ቀን እስከ 28 2014 ዓ.ም ባደረገው ዘመቻ ነው የኮንትሮባንድ እቃዎችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 14 ሰዎችን በቁጥጥር ስር ያዋለው፡፡ በተጠቀሱት ቀናት 118 ነጥብ 5 ሚሊዮን የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና ከ9 ሚሊዮን […]

የሳርቤት ጎፋ ማዞርያ የፑሽኪን ጎተራ ማሳለጫ ዘመናዊ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ ተመረቀ።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 የሳርቤት ጎፋ ማዞርያ የፑሽኪን ጎተራ ማሳለጫ ዘመናዊ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ ተመረቀ። የመንገድ ፕሮጀክቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎ ክፍት ሆኗዋል፡፡ የማሳለጫ የመንገዱ በዘመናዊ መልኩ የተገነባ ሲሆን የአዲስ አበባን ስምና አለም አቀፍ ደረጃዋን በሚመጥን መልኩ የተከናወነ ስለመሆኑ ተገልጿል። የፑሽኪን አደባባይ- ጎፋ […]

በጋምቤላ ክልል በአራት ወረዳዎች በደረሰ የጎርፍ አደጋ ከ4 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር አገልግሎት አስታወቀ።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 በጋምቤላ ክልል በአራት ወረዳዎች በደረሰ የጎርፍ አደጋ ከ4 ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር አገልግሎት አስታወቀ።የጎርፍ አደጋው የተከሰተው በክልሉ ደጋማው አካባቢ ሲሆን የአደጋው ተጠቂዎች በላሬ፣ መኮይ ዋንቱዋ እና ኢታንግ በተባሉ ልዩ ወረዳዎች የሚገኙ ቀበሌዎች መሆናቸው ተነግሯል፡፡ የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር አገልግሎት ኃላፊ አቶ ጋትቤል ሙን በጎርፍ አደጋው […]

የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ለአቅመ ደካሞችና ለጎዳና ተዳዳሪዎች ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ነፃ የህክምና አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ለአቅመ ደካሞችና ለጎዳና ተዳዳሪዎች ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ነፃ የህክምና አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ቢሮው ለአንድ ሳምንት በሚቆየው ነፃ የምርመራ እና የህክምና አገልግሎት 17 ሺህ ያህል የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል በመገኘት አገልግሎቱን ባስጀመሩበት ወቅት ህብረተሰቡ በተለያዩ […]