loading
‹‹አክቲቪስቶች የሀሳብ ገበሬዎች ናቸው፡፡ የሚዘሩት የሀሳብ ዘር የህብረተሰቡን ጥቅም የሚያስከብር መሆን አለበት::›› ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው

‹‹አክቲቪስቶች የሀሳብ ገበሬዎች ናቸው፡፡ የሚዘሩት የሀሳብ ዘር የህብረተሰቡን ጥቅም የሚያስከብር መሆን አለበት::›› ርዕሰ መስተዳድር ገዱ አንዳርጋቸው

ኤርትራ የነፃነት ትግል የጀመረችበትን 57ኛ ዓመት በዓልን ነገ ታከብራለች፡፡

አርትስ 25/12/2010 የዘንድሮው በዓል አገሪቱ ከኢትዮጵያ ጋር የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ካደረገች በኋላ የሚከበር በመሆኑ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠው እንደሆነ የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል ገልጸዋል ሲል ኢ ቢ ሲ ዘግቧል፡፡