loading
የከተማ አስተዳደሩ ባለፉት አመታት ከቤቶች ግንባታ ጋር በተያያዘ የ54 ቢሊዮን ብር እዳ የመክፈል ፈተና እንደገጠመው ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 የከተማ አስተዳደሩ ባለፉት አመታት ከቤቶች ግንባታ ጋር በተያያዘ የ54 ቢሊዮን ብር እዳ የመክፈል ፈተና እንደገጠመው ተገለጸ፡፡ይህ የተገለጸው የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በስምንት ቢሊዮን ብር በጀት የአምስት ሺህ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ግንባታ ባስጀመሩበት ወቅት ነው።ይህ የተጀመረው የቤቶች ፕሮጀክት በተገጣጣሚ ቴክኖሎጂ የሚሰራና በአጭር ጊዜ ተገንብቶ የሚጠናቀቅ ነው ተብሏል። ከንቲባዋ በፕሮግራሙ […]