loading
መንግስት በምእራብ ኦሮሚያ የኦነግ ወታደሮች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ መሰረተ ቢስ ነው ተባለ

መንግስት በምእራብ ኦሮሚያ የኦነግ ወታደሮች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመ ተብሎ የተሰራጨው መረጃ መሰረተ ቢስ ነው ተባለ በምእራብ ኦሮሚያ በሚገኙ ዞኖች መንግስት የአየር ጥቃት ፈፅሟል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ። የክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሸን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው መግለጫ፥ መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር እያደረገ ባለው እንቅስቃሴ ላይ የሀሰት መረጃዎችን በማሰራጨት ህዝቡን ለማደናገር […]

17ኛው የአርብቶ አደሮች በዓል በጂንካ ከተማ ሊከበር ነው።

17ኛው የአርብቶ አደሮች በዓል በጂንካ ከተማ ሊከበር ነው የኢትዮጵያ የአርብቶ አደሮች በዓል “የአርብቶ አደሩ የላቀ ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለአገራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በጂንካ ከተማ እንደሚከበር ተገለጸ። ከጥር 15 እስከ 17 የሚከበረው ይኸው በዓል በደቡብ ክልል አዘጋጅነት በደቡብ ኦሞ ዞን ጂንካ ከተማ እንደሚካሄድም የሰላም ሚኒስቴር ገልጧል፡፡ ዘርፉ በሚፈለገው ደረጃ እንዳያድግ ምክንያት ከሆኑት ውስጥ የማስፈፀም ብቃት ማነስ፤ […]

በድሬዳዋ የተፈጠረው ግጭት ከሃይማኖት ጋር ግንኙነት የለውም ተባለ

በድሬዳዋ የተፈጠረው ግጭት ከሃይማኖት ጋር ግንኙነት የለውም ተባለ ጥር 12 እና 13 በድሬዳዋ ከተማ የተከሰተው የወጣቶች ጸብ ከኃይማኖት ጉዳይ ጋር ግንኙነት እንዳልነበረው የከተማዋ የኃይማኖት አባቶች ተናገሩ። የክርስትናና የእስልምና ኃይማኖት አባቶች ግጭቱን አስመልክቶ ትናንት በሰጡት መግለጫ የሃይማኖት አባቶቹ እንደተናገሩት ግጭቱን የፈጠሩ አካላትም ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መስራት አለበት ። የድሬዳዋ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ […]

አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው የ14 ቀን ቀጠሮ ተሰጣቸው

አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው የ14 ቀን ቀጠሮ ተሰጣቸው፡፡ ጉዳዩ በአዲስ አበባ እንዲታይና ዋስትና እንዲሰጣቸው ያቀረቡት ጥያቄም ውድቅ ሆኗል፡፡ አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ በተጠረጠሩበት የጥረት ኮርፖሬት የሀብት ብክነት ጉዳይ ዛሬ በባሕር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ የዋስትና መብታቸው ተጠብቆ በውጭ ሆነው እንዲከራከሩና ጉዳዩ አዲስ አበባ እንዲታይላቸውም ጠይቀዋል፡፡ […]

ም/ከንቲባ ታከለ ኡማ የአፍሪካ የከንቲባዎች እና መሪዎች አለም አቀፍ ትብብር ፤ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና አስተባባሪ ሆነው ተመረጡ

በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ የሆነው African Renaissance and Diaspora Network የተባለ ተቋም ኢ/ር ታከለ ኡማን የአፍሪካ የከንቲባዎች እና መሪዎች አለም አቀፍ ትብብር ፤ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና አስተባባሪ አድርጎ መረጠ፡፡ የተቋሙ ፕረዝዳንት ዶ/ር ጂብሪል ዲያሎ ኢ/ር ታከለ ኡማ በአጭር ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ እየሰሩት ባለው የልማትና መልካም አስተዳደርን የማስፈን ስራዎች እና የጎዳና ላይ […]

የጋምቤላ ክልል ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት ሹመቶችንና አዋጆችን አጸደቀ

የጋምቤላ ክልል ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት ሹመቶችንና አዋጆችን አጸደቀ፣የአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶችን ቁጥርም ከ21 ወደ 18 ዝቅ አድርጓል። ለሶስት ቀናት የተካሄደው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ የክልሉን የፋይናንስ አስተዳደር ዓዋጅና የተሻሻለውን የአስፈጻሚ አካላትን አደረጃጀት ሥልጣንና ተግባር መወሰኛ ዓዋጅ አጽድቋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት፣ የዋና ኦዲትና የአስፈጻሚ መስሪያ ቤት ኃላፊዎችን፥ እንዲሁም ከክልል እስከ […]

ድሬዳዋ አዲስ ከንቲባ ተሾመላት

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ኢብራሂም ኡስማን ያቀረቡት የስልጣን መልቀቂያ ተቀባይነት ማግኘቱና በምትካቸውም አዲስ ከንቲባ መሾሙ ታወቀ። የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የከንቲባ ኢብራሂም ኡስማንን መልቀቂያ ተቀብሎ በምትካቸው በምክትል ከንቲባነት ከተማ አስተዳደሩ እንዲመሩ አቶ መሀዲ ጊሬን ሾሟል via EBC ፡፡

በጌዲዮ ዞን የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ለተፈናቃዮች ከሚደረገው ድጋፍ ጋር አለመመጣጠኑ ለተፈናቃዮቹ የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑን የሚያመላክት መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡

በጌዲዮ ዞን የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር ለተፈናቃዮች ከሚደረገው ድጋፍ ጋር አለመመጣጠኑ ለተፈናቃዮቹ የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑን የሚያመላክት መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ በሌላ በኩል መንግስት በጌዲኦ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃይ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ ጥረት እያደረግኩ ነው ይላል፡፡ መጋቢት 23 ቀን 2010 አ.ም ጀምሮ ነው  ከጌድዮ ዞን የገደብ ወረዳ ጎቲቲ ቀበሌ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀል የጀመሩት፡፡ በዚህም ግጭቱ ተነሳ […]

“ዘላቂ ሰላም የሚገኘው በህዝቡ ያላሳለሰ ጥረትና ትጋት እንዲሁም ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በሚኖር መቀናጀት ነው” ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል

በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም የሚገኘው በህዝቡ ያላሳለሰ ጥረትና ትጋት እንዲሁም ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በሚኖር መቀናጀትና መደጋገፍ መሆኑን የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር  ዶክተር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል አስገነዘቡ። በሰሜን እዝና በትግራይ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ የሰላምና የደህንነት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። የትግራይ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ አመራሮች ጋር የጋራ የሰላምና የደህንነት ኮንፈረንስ ባካሄዱበት […]

በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልሎች የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ ተጀመረ::

በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልሎች የቤት ለቤት የኮሮና ቫይረስ ልየታ ተጀመረ:: አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2012 በደቡብ  ክልል  የትራንስፖርት  እገዳው  ማሻሻያ ተደረገበትየኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል በደቡብ ክልል በሕዝብ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ላይ ተጥሎ የነበረው ክልከላ ማሻሻያ እንደተደረገበት የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።ማሻሻያው ተግባራዊ የሚደረገው በመናኸረያዎች አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ሲረጋገጥ እንደሆነም ተመልክቷል። የቢሮው ኃላፊ አቶ […]