loading

ለሁለት ቀናት በስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ምንጮች ላይ የተካሄደው ውይይት ተጠናቀቀ የስፖርታዊ ጨዋነት ምንጮች በሚል በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ የተዘጋጀው ፕሮግራም ባለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ ቆይቶ ትናንት ተጠናቅቋል፡፡ በውይይቱ የሁለት ቀናት ቆይታ ስለ ስፖርታዊ ጨዋነት በባለድርሻ አካላት መካከል ምክክር ተደርጓል፡፡ አጠቃላይ ውይይቱ ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት በኩል በተሰጡ የማጠቃለያ ሀሳቦች የአቋም መግለጫ ተጠናቅቋል ፡፡ ከመንግስት በኩል […]

ማንችስተር ሲቲ ወደ ዋንጫው እየገሰገሰ ነው

  የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የተስተካካይ መርሀግብር ተጠባቂ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተከናውነዋል፡፡ በጉጉት በተጠበቀው የማችስተር ዩናይትድ እና ማንችስተር ሲቲ የማንቹሩያን ደርቢ ግጥሚያ፤ በሲቲ አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡ ፈጣን የጨዋታ እንቅስቃሴ እና የመልሶ ማጥቃት የተላበሰው የምሽቱ ጨዋታ በውሃ ሰማያዊዎቹ 2 ለ 0 ድል አድራጊነት ሲጠናቀቅ በርናርዶ ሲልቫ እና ሊሮይ ሳኔ ከመረብ አገናኝተዋል፡፡ ማንችስተር ሲቲ ለሻምፒዮንነት፤ ሌላኛው የከታማ ተቀናቃኙ ክለብ […]

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

በ21ኛው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መርሀግብር ቅዳሜ እና ዕሁድ ሀዋሳ ከተማ ላይ መካሄድ የነበረባቸው፤ ነገር ግን በደጋፊዎች ግጭት ምክንያት ያልተካሄዱ ሁለት ግጥሚያዎች ዛሬ ይከናወናሉ፡፡ ቅዳሜ መደረግ የነበረበት እና ከጨዋታው ጅማሮ በፊት በደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ምክንያት ለዛሬ የተገፋው የደቡብ ፖሊስ እና ወላይታ ድቻ ፍልሚያ ቀን 11፡00 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በዝግ ስታዲየም ይከናወናል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች […]

ባየርን ሙኒክ እና ላይፕዚህ በጀርመን ዋንጫ ፍፃሜ ተገናኝዋል

የዲ. ኤፍ. ቢ ዋንጫ ወይንም የጀርመን ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ማክሰኞ እና ዕረቡ ዕለት ተካሂደዋል፡፡ ከትናንት በስቲያ በቮልክስፓርክ ስታዲየም አር. ቢ ላይፕዚህ ሀምቡርግን 3 ለ 1 ረትቶ ለፍፃሜ ዋንጫ ማለፍ ችሏል፡፡ ዩሱፍ ፖልሰን፣ ኢሚል ፎርስበርግ እና ቫሲሊጄ ያኒቺ በራሱ መረብ ላይ ላፕዚህን ለፍፃሜ ያበቁ ጎሎች አስቆጥረዋል፡፡ ትናንት ምሽት ደግሞ ዌሰር ስታዲየም ላይ ባየርን ሙኒክ ወርደር […]

ላትሲዮ ለኮፓ ኢታሊያ ፍፃሜ አልፏል፤ ዛሬ ተጋጣሚው ይለያል

የ2018/19 የጣሊያን ኮፓ ኢታሊያ የግማሽ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ ትናንት ምሽት ሲደረግ፤ ዛሬ ሌላኛው ግጥሚያ የሚከናወን ይሆናል፡፡ በአሰልጣኝ ጅናሮ ጋቱሶ የሚመራው ኤስ ሚላን ጁሴፔ ሚያዛ ላይ የሮማውን ቡድን ላትሲዮ አስተናዶ የ1 ለ 0 ሽንፈት ገጥሞት ለፍፃሜ ዋንጫው ሳይበቃ ቀርቷል፡፡ ላትሲዮም በደርሶ መልስ ጨዋታ የ1 ለ 0   ውጤት በማስመዝገብ የኮፓ ኢታሊያ ፍፃሜ ተፋላሚነቱን አረጋግጧል፡፡ የሮማውን ቡድን ወደ […]