loading
የእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር የርገን ክሎፕ ላይ የ8 ሺ ፓውንድ ቅጣት ይጥላል ተባለ

የእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር የርገን ክሎፕ ላይ የ8 ሺ ፓውንድ ቅጣት ይጥላል ተባለ አርትስ ስፖርት 26/03/2011 በ14ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ መርሀ ግብር በመርሲ ሳድ ደርቢ በአንፊልድ ሮድ ስታድየም ሊቨርፑል ከ ኢቨርተን ባደረጉት ጨዋታ ባለቀ ሰዓት በ96ኛው ደቂቃ ዲቮክ ኦሪጊ ባስቆጠራት ግብ ቀያዮቹ 1 ለ 0  ሲረቱ፤ ግቧ በተቆጠረበት ቅፅበት አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ ወደ ሜዳ […]