loading
ፒ.ኤስ.ጂ ከፈረንሳይ ሊግ ዋንጫ ተሰናበተ

ፒ.ኤስ.ጂ ከፈረንሳይ ሊግ ዋንጫ ተሰናበተ ፒ.ኤስ.ጂ ባለፉት አምስት አመታት የፈረንሳይ ሊግ ዋንጫን ማንሳት ችሏል፤ ከዚህ ውድድር የማይነቃነቅ የሚመስለው የፓሪሱ ቡድን በሜዳው ፓርክ ደ ፕሪንስ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡ በዘንድሮው የውድድር ዓመት እስካሁን በሊግ አንድ ሽንፈት አስተናግዶ የማያውቀው ፒ.ኤስ.ጂ መራራ ሽንፈት የተጎነጨው ደግሞ በሊጉ ወራጅ ቀጠና ውስጥ በሚገኘው ገንጎ ነው፡፡ ገንጎን ወደ ግማሽ ፍፃሜ ያሻገሩ ጎሎችን […]