loading
የብሔራዊ ቡድኖች የወዳጅነት ጨዋታዎች ዛሬ ይጀመራሉ

በዛሬው ዕለት ሁለት ግጥሚያዎች የሚከናወኑ ይሆናል፡፡ ምሽት 4፡45 ጀርመን በወልፍስቡርግ ቮልስዋገን አሬና ላይ ሰርቢያን ታስተናግዳለች፡፡ በአሰልጣኝ ዩአኪም ሎው የሚመራው የጀርመን ቡድን በብራዚል የተሰናዳውን የዓለም ዋንጫ ቢያሳኩም፤ በሩሲያው መሰናዶ ገና በጊዜ ነበር የተሰናበቱት፤ በአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ውድድርም ቢሆን አልሆነላቸውም፡፡ ከውጤት ማጣት ጉዞዎች በኋላ ጀርመን የዩሮ 2020 የማጣሪያ ውድድሯን ከመጀመሯ አስቀድሞ የወዳጅነት ጨዋታዎችን ታደርጋለች፡፡ የማንችስተር ሲቲው አማካይ […]