loading
በቶክዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል

በቶክዮ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸንፈዋል   በጃፓኗ መዲና ቶክዮ በተካሄደው የማራቶን ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል፡፡   በሴቶች የተካሄደውን ውድድር ሩቲ አጋ በ2፡20፡40 አሸናፊ ስትሆን፤ ሄለን ቶላ በ2፡21፡01 ሁለተኛ እንዲሁም ሹሬ ደምሴ በ2፡21፡05 ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ ኬንያዊቷ ፍሎረንስ ኪፕላጋት 4ኛ፣ በዳቱ ሂርጳ 5ኛ፣ አባብል የሻነህ 6ኛ በመሆን አጠናቅቀዋል፡፡ በወንዶች የተደረገውን የሩጫ ውድድር […]