loading
ጄምኮርፕ ኩባንያ የብሔራዊ የአደጋ መከላከያ እና ዝግጁነት ኮሚሽን አደጋን ለመቀነስ ለሚያደርገዉ ዝግጅት ድጋፍ እያደረኩኝ ነዉ አለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ጄምኮርፕ ኩባንያ የብሔራዊ የአደጋ መከላከያ እና ዝግጁነት ኮሚሽን አደጋን ለመቀነስ ለሚያደርገዉ ዝግጅት ድጋፍ እያደረኩኝ ነዉ አለ፡፡ ኩባንያዉ የብሔራዊ የአደጋ መከላከያ እና ዝግጁነት ኮሚሽን 200,000 ሜትሪክ ቶን ስንዴ ለመግዛት ላወጣው ጨረታ ተወዳዳሪ ሆኖ በመገኘት በድጋሚ ማሸነፉን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ አስታዉቋልጄምኮርፕ ኢኮኖሚውን በንግድ ሥራ ለመደገፍ እና ኢንቨስት ለማድረግ የኢትዮጵያን ገበያ የተቀላቀለው በ2010ዓ.ም. […]

ከኮቪድ-19 ታማሚ እናት የተወለደው ሕፃን ከኮሮናቫይረስ ነፃ ሆነ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ከኮቪድ-19 ታማሚ እናት የተወለደው ሕፃን ከኮሮናቫይረስ ነፃ ሆነ:: በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ከኮቪድ-19 ታማሚ እናት የተወለደው ሕፃን ከኮሮናቫይረስ ነፃ ሆኗል።በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የለይቶ ሕክምና ማእከል ውስጥ ክትትል እየተደረገላት ከምትገኝ የ34 ዓመት እናት ግንቦት 14 ቀን 2012 ዓ.ም የተወለደው ሕፃን 3.1 ኪ.ግ. ክብደት ያለው ወንድ ልጅ መሆኑም ታውቋል።ከሕፃኑ በተወሰደው ናሙና ላይ በተካሔደው […]

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ህፃን በማገት 600 ሺህ ብር የጠየቀቺው ተጠርጣሪ ተያዘች::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ህፃን በማገት 600 ሺህ ብር የጠየቀቺው ተጠርጣሪ ተያዘች:: የአማራ ፖሊስ ከሚሽን እንዳስታወቀዉ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ የሁለት ዓመት ዕድሜ ያለው ህፃን ይዛ በመሰወር የማስለቀቂያ 600 ሺህ ብር የጠየቀችው ተጠርጣሪ መያዟን የወረዳው ሰላምና ደህንነት ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ግለሰቧ በሰራተኝነት ተቀጥራ ከምትሰራበት መኖሪያ ቤት ከግብረአበሯ ጋር በመሆን ህፃኑን ይዛ በመሰወር ለህፃኑ […]

ደቡብ አፍሪካ የጣለችውን የእንቅስቃሴ እቀባ የማቅለል ሂደቷን ወደ ሶስተኛ ደረጃ ከፍ አደረገች::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ደቡብ አፍሪካ የጣለችውን የእንቅስቃሴ እቀባ የማቅለል ሂደቷን ወደ ሶስተኛ ደረጃ ከፍ አደረገች:: ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከመጭው የፈረንጆች ሰኔ 1 ጀምሮ ህዝቡ ወደ መደበኛ እንቅድቃሴው የሚገባበትን መንገድ መቀየሳቸውን አስታውቀዋል፡፡ ፕሪቶሪያ እገዳዎችን ለማንሳት ስትነሳ ባለ አምስት ደረጃ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በማስቀመጥ ነበር፡፡አሁን ሶስተኛውን ዙር ስትጀምር የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት ሲባል ጥብቅ የሆኑ የጤና መመሪያዎችን […]

አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ምክንያት በማድረግ በትግራይ ክልል እየተፈፀመ ያለዉ ግፍ እንዲቆም ህጋዊ መፍትሄ እንደሚያስፈልገዉ የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ለአርትስ ቲቪ ገለፀ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ምክንያት በማድረግ በትግራይ ክልል እየተፈፀመ ያለዉ ግፍ እንዲቆም ህጋዊ መፍትሄ እንደሚያስፈልገዉ የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ለአርትስ ቲቪ ገለፀ ፡፡በክልሉ አሁን ድረስ ቀደም ሲል የነበረዉ የአፈናና የእኔ አዉቅልሀለሁ አገዛዝ አሁንም እንደቀጠለ የተናገሩት የፓርቲዉ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት በተለይ የትግራይ ህዝብን ከመላዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ለመነጠል የሚደረገዉ ጥረት ተቀባይነት እንደሌለዉ ተናግረዋል፡፡በመሆኑም በክልሉ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ቤናሚን ኔታኒያሁ የሀገራቸውን የፍትህ ስርዓት አጣጣሉ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ጠቅላይ ሚኒስትር ቤናሚን ኔታኒያሁ የሀገራቸውን የፍትህ ስርዓት አጣጣሉ::በሳምንቱ መጨረሻ ቀን በኢየሩሳሌም አውራጃ በሚገኝ ፍርድ ቤት ቀርበው የክስ ሂደታቸውን የተከታተሉት ኔታኒያሁ የተከሰስኩት በሀሰት ነው ሲሉ አስተባብለዋል፡፡የክሱ ዋና ዓላማ ጠንካራውን ጠቅላይ ሚስትር ከስልጣን ለማውረድ ቢሆንም ይህ ግን አይሳካም በማለት ሀገራቸውን በታማኝነት መምራታቸውን እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡ኔታኒያሁ እሳቸው የሚመሩትን የቀኝ ዘመም ፖለቲካ አራማጅ የሆነውን ሊኩድ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ “ለአፍሪካ ቀን” የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ “ለአፍሪካ ቀን” የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው አፍሪካ ባለ ብዙ ፀጋ ባለቤት ናት በመሆኑም የአፍሪካ ቀንን ስናከብር የምንፈልጋትን የአፍሪካን እዉን እንድትሆን አንድነታችንን እናጠናክር ብለዋል::የአፍሪካ ቀን “የአፍሪካ ነፃነት ቀን” እየተባለም የሚከበር ሲሆን እ.ኤ.አ ግንቦት 25 ቀን 1963 በ32 ነፃነታቸውን በተቀናጁ የአፍሪካ […]