loading
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2012 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ ጀመሩ ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2012 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሁለተኛ እና የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪዎቻቸውን ትምህርት ማስጨረስ ጀመሩ :: በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት የሁለተኛ እና ሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት በቴክኖሎጂ በመታገዝ ትምህርቱን እንዲከታተሉ እና ከአማካሪዎቻቸው ጋርም የሚገናኙበት ምቹ ሁኔታ በመኖሩ ትምህርታቸውን ማጠናቀቅ ጀምረዋል።በሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ዶ/ር ኤባ ሚጀና፣ የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ባይኖርም ጅማ […]

ኢትዮጵያዉያን አርቲስቶች የሚሳተፉበት ቨርችዋል የሙዚቃ ኮንሰርት ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2012 ኢትዮጵያዉያን አርቲስቶች የሚሳተፉበት ቨርችዋል የሙዚቃ ኮንሰርት ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ::መልቲቾይስ ከዋን አፍሪካ ግሎባል ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር የፊታችን እሁድ በአይነቱ ልዩ የሆነ  ቨርችዋል የሙዚቃ ኮንሰርት ሊያቀርብ መሆኑ ተገለጸመልቲቾይስ ኢትዮጵያ ዲኤስቲቪ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመዋጋት በሚደረገው ትግል ውስጥ የራሱን ማህበራዊ ሃላፊነት ለመወጣት መልቲቾይስ ከዋን አፍሪካ ግሎባል ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር በመላው […]