loading
የማሊ ተቃዋሚዎች በሀገሪቱ አዲስ ምርጫ እንደሚካሄድ ማረጋገጫ እየሰጡ ነው::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 14፣ 2012  የማሊ ተቃዋሚዎች በሀገሪቱ አዲስ ምርጫ እንደሚካሄድ ማረጋገጫ እየሰጡ ነው:: በማሊ መፈንቅለ መንግት መካሄዱን ተከትሎ አለመረጋጋት እንዳይፈጠር እና ህዝቡ ወደብጥብጥ እንዳይገባ ከፍተኛ ስጋት ተፈጥሯል፡፡ ይሁን እንጂ ፕሬዚዳንት ቡበከር ኬታን እና ጠቅላይ ሚኒስትራቸውን በቁጥጥር ስር ያደረገው የሀገሪቱ ጦር ሃይል ስጋት አይግባችሁ አዲስ ምርጫ ተካሂዶ ማሊ ወደ ቀድሞ ሰላሟ ትመለሳለች ብለዋል፡፡ ሲ ጂ ቲ […]

በካሊፎርኒያ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት በሽዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን ሲያፈናቅል የአንድ ሰው ህይዎት ማለፉ ተሰምቷል::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 14፣ 2012 በካሊፎርኒያ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት በሽዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን ሲያፈናቅል የአንድ ሰው ህይዎት ማለፉ ተሰምቷል:: አልጀዚራ በዘገባው እንዳስነበበው በእሳት አደጋው ህይዎቱ ያለፈው ግለሰብ በስራ ላይ የተሰማራ የእሳት አገደጋ ሰራተኛ ነው፡፡ እሳቱ ከ20 ሺህ ሄክታር በላይ በሚሸፍን ቦታ ላይ ከፍተኛ ጥፋት ማድረሱን የግዛቲቱ ባለ ስልጣናት ተናግረዋል፡፡ የካሊፎርኒያ ግዛት አስተዳዳሪ ጋቪን ኒውሰም እንዲህ አይነት የከፋ […]