loading
ከአፍሪካ ፖሊዮ ቫይረስ በመጥፋቱ የጤና ሚኒስትሯ የእንኳን ደስላችሁ መልእክት አስተላለፉ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 ከአፍሪካ ፖሊዮ ቫይረስ በመጥፋቱ የጤና ሚኒስትሯ የእንኳን ደስላችሁ መልእክት አስተላለፉ፡፡ የአለም ጤና ድርጅት አፈሪካ ከፖሊዮ ነጻ መሆንዋን መግለጹን ተከተሎ ነዉ ፖሊዮን ለማጠፋት ለሰሩት የጤና ባለሞያዎች ለማህበረሰብ መሪዎች እና አባላት ወላጆችና አሳዳጊዎች እነዲሆም ለአጋር አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አለን ብለዋል፡፡ አፍሪካ የዋይልድ ፖሊዮ ቫይረስ መጥፋት ማረጋገጫ የሆነዉን የምስክር ወረቅ መቀበሏንም ዶክተር ሊያ […]

የመንገድ ፈንድን ኤጀንሲ ደረሰኝ በማስመሰል ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት መንግስት ማግኘት የሚገባውን ገቢ እያጣ እንደሆነ ገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 የመንገድ ፈንድን ኤጀንሲ ደረሰኝ በማስመሰል ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት መንግስት ማግኘት የሚገባውን ገቢ እያጣ እንደሆነ ገለፀ፡፡ ኤጀንሲዉ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ ፤ለመንገድ ፈንድ በአዋጅ ከተለዩ የገቢ ምንጮች አንዱ ክብደትን መሰረት ካደረገ አመታዊ የተሽከርካሪዎች ፈቃድ ማደሻ ክፊያ የሚገኝ ገቢ ነው እሱም እየተጭበረበረ ነዉ ብሏል፡፡ ይሄንን ገቢ ከኢትዮጵያ ፖስታ ቤት ጋር የመንግድ ፈነደ ጽ/ቤት […]

የአንጎላ ፖሊሶች የኮሮና ቫይረስ ገደብን በተላለፉ ሰዎች ላይ በወሰዱት እርምጃ የ7ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 የአንጎላ ፖሊሶች የኮሮና ቫይረስ ገደብን በተላለፉ ሰዎች ላይ በወሰዱት እርምጃ የ7ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ፖሊሶች በተጠቀሙት ያልተገባ ሀይል ከሞቱት ዉስጥ ወጣቶችና አፍላ እድሜ ላይ የነበሩ ታዳጊዎችም ይገኑበታል፡፡ ለኮሮና ቫይረስ የተቀመጠዉን ገደብ ተላለፈዉ በመገኘታቸዉ በፖሊስ ተተኩሶባቸዉ መገደላቸዉ ነዉ የተሰማዉ ፡፡ ድርጊቱን በተመለከተ የዓለም አቀፍ መብት ተማጓቹ አሚኒስቲ ኢንተርናሽናል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ሰዎች እንዳይሞቱ የዓለም […]

ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ለ1ሺ ሰዎች ነፃ ምርመራ ሊያደርግ ነው ::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ለ1ሺ ሰዎች ነፃ ምርመራ ሊያደርግ ነው ::ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የጤና ምርመራዎችን ከፍለው መመርመር ለማይችሉ 1ሺህ ሰዎች በነፃ ምርመራ ሊያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡ ማዕከሉ˝ጳጉሜን ለጤና˝ በሚል ዘመቻ ላለፉት አስር አመታት ከተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች ለሚመጡ ታካሚዎች በነፃ ምርመራ የሚያደርግ ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎንም በምርመራ ውጤት ለሚገኙ ህመሞች ህክምና […]

አሜሪካ በኢራን ላይ በድጋሚ ማዕቀብ ለመጣል ያቀረበችዉን ጥያቄ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዉድቅ አደረገ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 20፣ 2012 አሜሪካ በኢራን ላይ በድጋሚ ማዕቀብ ለመጣል ያቀረበችዉን ጥያቄ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዉድቅ አደረገ፡፡ይህንን ተከትሎም አሜሪካ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የወሰነዉ ዉሳኔ አሸባሪዎቹን የሚደግፍ ነዉ ብላለች፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታዉ ም/ቤት አባላት አብዛኞቹ የአሜሪካን በድጋሚ ማዕቀብ መጣል መፈለግን እንደተቃወሙትና የም/ቤቱ ፕሬዚዳንት አሜሪካ አሁን ላይ በኢራን ተጨማሪ ዓለም አቀፍ ማዕቀብ ለመጣል የምትችልበት ሁኔታ ሊኖር አይችልም […]